Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የፌዴራል ሥርዓት የሕዝቦችን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ ይጨምራል – አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ሥርዓት የመግባባት ዴሞክራሲን በማንበር የሕዝቦችን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ ይጨምራል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። 19ኛው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት በአርባምንጭ ከተማ ሲምፖዚየም…

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኃይል አቅርቦት ለማጠናከር በትብብር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኃይል አቅርቦት ለማጠናከር ከባለድርሻ ተቋማት ጋር በትብብር መስራት ይገባል ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ኮርፖሬሽኑ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ የአውሮፕላን አብራሪዎችን ጨምሮ በተለያዩ የአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 450 ሙያተኞች አስመረቀ። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ…

19ኛውን ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት ሲምፖዚየም ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአርባምንጭ ከተማ ሲምፖዚየም ይካሄዳል። ‘ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት’ በሚል መሪ ሀሳብ የሚከበረውን የ19 ኛው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን…

የቆሼ ደረቅ ቆሻሻ መጣያ ስፍራን ለማልማት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለምዶ ‘ቆሼ’ ተብሎ የሚታወቀውን የደረቅ ቆሻሻ መጣያ ስፍራ ለማልማት የሚያስችል ውይይት እና የመስክ ጉብኝት ተካሄደ። የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ እንደገለጹት፤ የአካባቢ ጥበቃ ስርዓትን ለማጠናከር የቆሻሻ…

ነዋሪነታቸውን በጣሊያን ያደረጉ ኢትዮጵያዊ ለህዳሴ ግድቡ የ65 ሺህ ዩሮ ቦንድ ግዥ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዋሪነታቸውን በጣሊያን ያደረጉ ኢትዮጵያዊ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የ65 ሺህ ዩሮ ቦንድ ግዥ መፈጸማቸውን በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለጸ። ግለሰቡ ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ለግድቡ ግንባታ የቦንድ ግዥ በመፈጸም ድጋፍ ሲያደርጉ የቆዩ…

በወጪ ንግድ ላይ የተሠማሩ ኢትዮጵያውያን ሴት ነጋዴዎች የምርቶች ማስተዋወቂያ አውደ ርዕይ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወጪ ንግድ ላይ የተሠማሩ ኢትዮጵያውያን ሴት ነጋዴዎች በኬንያ የመጀመሪያውን የወጪ ንግድ ምርቶች ማስተዋወቂያ አውደ ርዕይ አካሂደዋል። በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ በአውደ ርዕዩ መክፈቻ መርሐ-ግብር ላይ እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ…

የባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ ሥራ አስቀጥራለሁ በሚል ከግለሰቦች ገንዘብ በመቀበል የተከሰሰው በ13 ዓመት እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ በማለት ለስራ ማስቀጠሪያ በሚል ከ11 ግለሰቦች ገንዘብ የተቀበለው ተከሳሽ በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የቢሾፍቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ቢሾፍቱ ቅርጫፍ ጽ/ቤት…

5ኛው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔት የሚተገበርባቸው 31 ወረዳዎች ተሽከርካሪ ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል የእርሻ ልማት ቢሮ በክልሉ 5ኛው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ለሚተገበርባቸው 31 ወረዳዎች 31 ተሽከርካሪዎችን አስረከበ፡፡ ተሽከርካሪዎቹ በ5ኛው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ለሚከናወኑ ሥራዎች የሚያገለግሉ ናቸው መባሉን…

የታሕሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታሕሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሕዳር ወር በነበረበት እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች ያልተገባ የነዳጅ ክምችት ከመያዝና የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ ተቆጥበው…