Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከ403 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከሕዳር 6 እስከ 12 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 403 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ተያዙ፡፡
በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ…
የኢትዮጵያ እና ሕንድን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ሕንድን በርካታ ዘመናት ያስቆጠረ ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት በይበልጥ በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተደረገ፡፡
በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍሰሃ ሻወል የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሕንድ ፕሬዚዳንት ዶውፓዲ ሙርሙ አቅርበዋል፡፡…
በኢትዮጵያ የፖርቹጋልና ሮማንያ አምባሳደሮች ብርሃን የአይነ ስውራን 2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ልዊሳ ፍራጎሶ እና የሮማንያ አምባሳደር ጂሊያ ፓታቺ ብርሃን የአይነ ስውራን 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል፡፡
በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት መሰረት በማድረግ እየተተገበሩ ካሉ…
ም/ጠ/ሚ ተመስገን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘውን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ጎብኝተዋል፡፡
ም/ጠ/ሚ ተመስገን በጉብኝታቸው በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች እና ግለሰቦችን የሥራ ውጤት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ የመድኃኒት አምራቾችን የማምረት አቅም 40 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የሀገር ውስጥ የመድኃኒት አምራቾችን የማምረት አቅም 40 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው የ2024 ዓለም አቀፍ የጤና አቅርቦት…
የልማት አጋሮች በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ድጋፋቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊና ዓለም አቀፍ አጋሮች በአፍሪካ ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ለማጎልበት የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ጠየቁ።
"የበለጸገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ…
ኢትዮጵያ በኳታር አለም አቀፍ የቱሪዝም አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዶሃ ኤግዚቢሽንና ኮንቬንሽን ሴንተር እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው "ኳታር ትራቭል ማርት 2024 " የቱሪዝም አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው።
በአውደ ርዕዩ በኳታር፣ የመን እና ኢራን የኢትዮጵያ ልዩ መልእክተኛ እና ባለ ሙሉ ስልጣን…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከበጋ መስኖ ልማት 13 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 ዓ.ም ከበጋ መስኖ ልማት ከ13 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ እንደገለጹት÷ በተያዘው በጀት ዓመት የምግብ…
በደጃች ውቤ ሰፈር የተከሰተውን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል ርብርብ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በአራዳ ክፍለ ከተማ ደጃች ዉቤ ሰፈር ያጋጠመዉን የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ለማዋል ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡
የእሳት አደጋው በአካባቢው በቻይና ጃንጉዜ የኮንስትራክሽን ስራ ድርጅት ላይ ያጋጠመ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን÷አደጋውን…
የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ ላይ የስዕል አውደ ርዕይ ክፍት ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ በሚገኘው አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ላይ የስዕል አውደ ርዕይ ለእንግዶች ክፍት ሆኗል።
የስዕል አውደ ርዕዩን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መክፈታቸውን…