Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

11ኛው ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማሕበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማሕበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጀምሯል፡፡ የሠላም ሚኒስቴር ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ነው ሥልጠናውን የሚሰጠው። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጉቼ ጉሌ (ዶ/ር)÷ ኢትዮጵያውያን እንደ…

በጅቡቲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 104 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 104 ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ ኤምባሲው ጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመተባበር ነው ዜጎችን በሁለት ዙር ከነጋድ ባቡር…

አየር መንገዱ ካለው ጥሩ ስም በላይ ከፍ ብሎ እንዲታይ በትጋት እየሰራን ነው – አቶ መስፍን ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር መንገዱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ካለው ጥሩ ስም በላይ ከፍ እንዲል በትጋት እየተሰራ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ገለጹ፡፡ አቶ መስፍን ጣሰው የአየር መንገዱን የስራ እንቅስቃሴዎችን አስመልክቶ…

 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኮሪደር ልማት ስራዎች አፈጻጸም ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በክልሉ በኮሪደር ልማት በሚተገበሩ ስራዎች አፈጻጸም እና የልማት ስራዎች ላይ ከክልሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡ መድረኩ የኮሪደር ልማት…

በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ስራ መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ተዘጋጁ የተሃድሶ ማዕከላት…

በክልሉ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

ኢትዮጵያ በዓለም የሙያና ቴክኒክ ትምህርት ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በቻይና ቲያንጂን እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም የሙያና ቴክኒክ ትምህርት ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። ወ/ሮ ሙፈሪሃት በመድረኩ ባደረጉት ንግግር÷ የበርካታ ወጣቶች ሀገር የሆነችው ኢትዮጵያ የሰው ሃብት…

ፋና – የሰርክ ትጋት… የ30 አመታት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብዙሃን ሀሳብ ማዕከል፣ ትናንትን አስታዋሽ፣ ዛሬን ተግቶ ነገን አላሚ፣ ለወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎች ቀዳሚ ተመራጭ ሚዲያ ነው ፋና። የፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ አጀንዳዎች ማብለያ፦ ሀገራዊ መግባባትን መፍጠሪያ መስፈንጠሪያም ሆኖ…

ኢትዮጵያ ከጃፓን መንግሥት ጋር የ11 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሲዳማ ክልል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻል ለሚተገበረው ፕሮጀክት የሚውል የ11 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ከጃፓን መንግሥት ጋር ተፈራረመች፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ በኢትዮጵያ የጃፓን…

ፓርቲው የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በመገንባት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የአቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በማደስና በመገንባት ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።…