Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ዓመት ለሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ዓመት ለሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ እንደሆነ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ዘመቻውን አስመልክቶ በጤና ሚኒስቴር የእናቶች፣ ህፃናት እና አፍላ ወጣቶች መሪ…
በቢሾፍቱ ስማርት ሲቲ ፕሮጀክትን ለማስጀመር የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር የቢሾፍቱ ስማርት ሲቲ ፕሮጀክትን ለማስጀመር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…
ዛሬ መርካቶ ምን ተከሰተ…?
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በመርካቶ አካባቢ አንዳንድ ነጋዴዎች ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው የሚል ውዥንብር ውስጥ ገብተዋል።
ውዥንብሩ ከየት መጣ የሚለውን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ማጣራት፤ በደረሰኝ እንዲገበያዩ የሚጠበቅባቸው…
በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ዜጎች ከስኳር ሕመም ጋር እንደሚኖሩ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
ዓለም አቀፍ የስኳር ሕመም ቀን በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ ሕዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል፡፡
የጤና ሚኒስቴር የበሽታ…
ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ያለ ሀገራዊ መግባባት አይጸናም – አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ያለ ሀገራዊ መግባባት እንደማይጸና የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር አስገነዘቡ፡፡
19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል መሪ ሐሳብን በሚመለከት ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
በዚሁ…
ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ምክክር አደረገች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናሚቢያ፣ ጊኒ፣ አንጎላ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻዎቻቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ውይይቱን ያደረጉት ከናሚቢያ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ሚኒስትር ፔያ…
የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ እያስገኛቸው ያሉ ውጤቶች ምንድን ናቸው?
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የሚያከናውናቸውን የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፎች ሲያከናውን መቆየቱ ይታወሳል፡፡
ይህን ተከትሎም የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ እያስገኛቸው ካሉ በርካታ ውጤቶች…
ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚደረገው ጥረት በመንግሥት ብቻ ውጤታማ ስለማይሆን በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን አስገነዘቡ፡፡
የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ…
ከ294 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከጥቅምት 22 እስከ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 294 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች መያዙን አስታውቋል፡፡
በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ…
የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎቹ የመንግሥት ጥልቅ ተሃድሶ ውጤት ናቸው- የአፍሪካ ነጻ ንግድ ሴክሬታሪ ዋና ፀሐፊ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እያየናቸው ያሉት የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎች መንግሥት እያካሄደ ያለው ጥልቅ ተሃድሶ ውጤት ናቸው ሲሉ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ሴክሬታሪ ዋና ፀሐፊ ዋምከሌ የማኔ ገለጹ፡፡
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በተካሄደው 15ኛው የአፍሪካ ነፃ ንግድ…