Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላም ለማስፈን ቁርጠኛ ናት- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን ቁርጠኛ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በሩሲያ-ሶቺ በተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ…

ምርታማነትን ለማሳደግ በቅጅንት እየተሠራ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የተያዘው ዕቅድ እንዲሳካ እየተሠራ ነው ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በፋፈን ዞን ሀሮሬስ ወረዳ የተጀመረውን የስንዴ ሰብል የመሰብሰብ ሥራ ጎብኝተዋል። በዚሁ…

ያለንን ጸጋ እያለማን ኢትዮጵያን ከፍ እናደርጋለን – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ ሀብቶቻችንን ወደልማት በመቀየር ሀገራችንን ከፍ እናደርጋለን ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለጹ፡፡ አቶ አወል በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ በተለይም በቱሪዝም መስኅብ ገና ያልተነኩ ትልልቅ የተፈጥሮ ሀብት…

በግለሰብ ቤት በርካታ የኢትዮ ቴሌኮምና የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ገመድ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በርካታ የኢትዮ ቴሌኮምና የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ገመድ መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የካራ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ከፍርድ ቤት…

ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ የሕዝቡን ሕይወት ለመለወጥ እየተሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ በማልማት የሕዝቡን ሕይወት ለመለወጥ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ አስታወቁ። ርዕሰ መሥተዳድሯ በጋምቤላ ወረዳ በቦንጋና በኮበን ቀበሌ እየተከናወኑ ያሉ…

ህልማችን ልዕልና መር ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ህልማችን ልዕልና መር ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…

የሀገራችንን ብልጽግና እውን ለማድረግ በትጋት እንሠራለን- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራችን መሠረታዊ ችግሮች መሠረታዊ መፍትሔ በማምጣት ብልጽግናን እውን ለማድረግ በትጋት እንሠራለን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የሀገራችንን የኋላ ቀርነት…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዑጋንዳ እና ርዋንዳ አቻዎቻቸው ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዑጋንዳ እና ርዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዑጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄነራል ኦዶንጎ ጄጄ አቡበከር  እና ከርዋንዳው አቻቸው…

ቤኑና መንደር አስቸጋሪ ሁኔታዎችን ተቋቁሞ ሀገርን በትጋት ለመለወጥ ትምህርት የሚወሰድበት ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤኑና መንደር አስቸጋሪ ሁኔታዎችን ተቋቁሞ ሀገርን በትጋት ለመለወጥ ትምህርት የሚወሰድበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበሰቃ ሃይቅ ላይ የተገነባውን ቤኑና መንደርን በዛሬው…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል የማስፋፊያና እድሳት ሥራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል የማስፋፊያ እና እድሳት ሥራ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል ከ61 ዓመት በላይ ዕድሜ ያለው አንጋፋ ተቋም ሲሆን÷ለሆስፒታሉ የማስፋፊያና እድሳት ሥራ መከናወኑ አገልግሎቱን ማዘመን…