Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በኮፕ29 ለመሳተፍ አዘርባጃን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 29) ላይ ለመሳተፍ አዘርባጃን ባኩ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ሀይደር አሊየቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዘርባጃን ጤና ሚኒስትር…

በጎንደርና አካባቢው የገጠመውን የሰላም ችግር ለመፍታት የሃይማኖት አባቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር እና አካባቢው የገጠመውን የሰላም ችግር ለመፍታት የሃይማኖት አባቶች ሚና የጎላ መሆኑን የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ፡፡ በጎንደር ከተማ "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ ከሃይማኖት…

በአዲስ አበባ የተሰሩት ተርሚናሎች ለትራንስፖርት አገልግሎት መሳለጥ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተገነቡ እና በመገንባት ላይ የሚገኙት ደረጃቸውን የጠበቁ እና ምቹ ተርሚናሎች ለተገልጋይ ከሚሰጡት ምቾትና ካላቸው ደህንነት በተጨማሪ ለትራንስፖርት አገልግሎት መሳለጥ የጎላ ድርሻ እንዳላቸው ተገለፀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በመልማት…

የኮፕ29 ጉባዔ ውሳኔዎች ለአየር ንብረት ቀውስ ምላሽ ይሰጡ ይሆን?

አዲ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምድራችን የአየር ንብረት ለውጥ በሚያስከትለው ጫና ቀውስ ውስጥ ከገባች ውላ አድራለች። የተራዘመ ድርቅ፣ ከልክ ያለፈ ዝናብ፣ ጎርፍ፣ ውሽንፍር የቀላቀለ አውሎ ንፋስ በተደጋጋሚ እየተከሰቱ የምድር ስነ-ህይወት መቃወስ የተለመደ ሆኗል። ይህንን ችግር…

የፀረ-አበረታች ቅመሞች የሕግ ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ አትሌቶች የቅጣት ውሳኔ ተላለፈባቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ህብስት ጥላሁን፣ ሳሙኤል አባተ እና ፀሐይ ገመቹ የተከለከሉ አበረታች ቅመሞችን (ዶፒንግ) በመጠቀም የሕግ ጥሰት መፈማቸው ተረጋገጠ፡፡ በዚህም መሠረት አትሌት ፀሐይ ገመቹ በተደረገላት የአትሌት ባዮሎጂካል ፓስፖርት (ABP) ምርመራ አበረታች…

በመርካቶ የተረጋጋ ግብይት አለ!

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በመርካቶ አካባቢ አንዳንድ ነጋዴዎች “ንብረት ሊወረስ ነው፤ ሱቃችን ሊዘጋ ነው” የሚል ውዥንብር ውስጥ መግባታቸውን በማኅበራዊ ሚዲያዎች ተመልክተናል፡፡ ውዥንብሩ ከየት መጣ? የሚለውን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው…

የቤኑና መንደር ቱሪዝምን ከግብርና ልማት ያጣመረ ውብ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ ነው – አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢሜስበርገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኑና መንደር ቱሪዝምን ከግብርና ልማት ያጣመረ ውብ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ መሆኑን በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም-ኢሜስበርገር ገለጹ። ቤኑና መንደር በበሰቃ ሃይቅ ዳርቻ እጅግ ዘመናዊ መኝታ ክፍሎች፣ የስብሰባ አዳራሽ፣ ሲኒማ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በዲላ ዙሪያ ወረዳ የቡና ልማት የስራ እንቅስቃሴ እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ ጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ እየተከናወነ ያለውን የቡና ልማት የስራ እንቅስቃሴ እየጎበኙ ነው። ጉብኝታቸው የተሻሻለ የቡና ልማት ተግባራትን እንዲሁም የቡና እሸት መፈልፈያ ኢንዱስትሪዎች…

በኮፕ29 ኢትዮጵያ የደን መልሶ ማልማትና የዘላቂ መሬት አጠቃቀም ተሞክሮዋን ታቀርባለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮፕ29 ኢትዮጵያ በተራቆተ መሬት የደን ሽፋንን መልሶ ለማልማት የወሰደችውን ቁርጠኝነት እና ዘላቂነት ያለው የመሬት አጠቃቀም ተሞክሮዋን እንደምታቀርብ ተገለጸ። ዓለም አቀፉ የተባባሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ29) ላይ…

እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ዓመት ለሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዳር 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እድሜያቸው ከ9 እስከ 14 ዓመት ለሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ እንደሆነ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዘመቻውን አስመልክቶ በጤና ሚኒስቴር የእናቶች፣ ህፃናት እና አፍላ ወጣቶች መሪ…