Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ጌታቸው ረዳ ለፍሬምናጦስ የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል ግንባታ ባለሃብቶች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፍሬምናጦስ የአረጋዊያን፣ የህፃናትና የአእምሮ ሕሙማን ማዕከልን ለመደገፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ ውድድር በመቐለ ከተማ ተካሂዷል። የሩጫ ውድድሩን ያስጀመሩት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ÷ማዕከሉ በአጭር…

በፕሪሚየር ሊጉ ቼልሲ ከአርሰናል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቼልሲ ከአርሰናል የሚያደርጉት የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ምሽት1፡30 ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ ስታዲየም ይካሄዳል፡፡ በሌላ በኩል ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው…

በዓዲ-ዳዕሮ ከተማ 18 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት በቃ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የዓዲ-ዳዕሮ ከተማ 18 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት መስጠት መጀመሩን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ተወካይ ኃላፊ ኢንጂነር ዮሃንስ መለሰ…

ጎግል ፕሌይ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ተጽዕኖ ይፈጥራል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎግል ፕሌይ (Google Play) አልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን አልሚዎችን መቀበል መጀመሩን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)÷የጎግል ፕሌይ የአልሚዎች ምዝገባ ኢትዮጵያውያን…

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ሕዝባዊ የስፖርት እንቅስቃሴ (ማስ ስፖርት) ተካሂዷል ፡፡ መርሐ ግብሩ"የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ የስፖርት እንቅስቃሴው በየካ ፣ ቦሌ፣…

የሀላባ ስታዲየም ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በዱባይ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የሀላባ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን በዱባይ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሀላባ…

ኢትዮ ቴሌኮም 5ጂ የሞባይል አገልግሎትን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የአምስተኛው ትውልድ (5ጂ) የሞባይል አገልግሎትን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ፣ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ፣ አባ ገዳዎች፣ሃደ ሲንቄዎችና የከተማው…

የኢትዮጵያና አልጄሪያን ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና አልጄሪያን ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአልጄሪያው አቻቸው አሕመድ አታፍ ጋር በሩሲያ ሶቺ እየተካሄደ ከሚገኘው የመጀመሪያው የሩሲያ አፍሪካ…

መንግሥት የግብርና ግብዓት በማቅረብ የኢኮኖሚ መዋቅሩን በማስተካከል ረገድ እየሠራ ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የግብርና ግብዓት በማቅረብ የኢኮኖሚ መዋቅሩን በማስተካከል እና የንግድ ሥርዓቱን በማመቻቸት ረገድ በስፋት እየሠራ እንደሚገኝ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ÷ የለውጡ…

“The Green Legacy” ዘጋቢ ፊልም በተለያዩ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎች ላይ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ አሻራ የተገኙ ውጤቶችን የሚያሳየው “The Green Legacy” የተሰኘው ዓለም አቀፍ ዘጋቢ ፊልም ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎች ላይ እንዲቀርብ መመረጡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ…