Browsing Category
ስፓርት
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚዳንትነት ለመምራት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን ለቀጣይ አራት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመምራት የሚወዳደሩ አምስት የመጨረሻ ዕጩዎች ይፋ ሆነዋል።
በዚሁ መሠረት ከትግራይ ክልል አትሌት ገ/እግዚአብሔር ገ/ማርያም፣ ከአማራ ክልል አቶ ያየህ አዲስ፣ ከኦሮሚያ ክልል…
አትሌት ብዙነሽ ታደሰ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ አቡጃ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የመላው አፍሪካ የጦር ሀይሎች ስፖርት ፌስቲቫል ኢትዮጵያን የወከለው የመቻል ስፓርት ክለብ አትሌቲክስ ቡድን ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ በጦር ውርወራ ማግኘት ችሏል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ዛሬ ፍፃሜያቸውን…
ዛምቢያዊቷ ባርብራ ባንዳ የዓመቱ ምርጥ ሴት የእግር ኳስ ተጫዋች ተሸላሚ ሆነች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዛምቢያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እና ኦርላንዶ ፕራይድ እግር ኳስ ክለብ የፊት መስመር ተጫዋች ባርብራ ባንዳ የ2024 የቢቢሲ ምርጥ ሴት እግር ኳስ ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈች፡፡
የስፔን ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እና የባርሴሎና አጥቂ አይታና ቦንማቲ…
ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ አምስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲካሄዱ ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ ስሎቫን ብራቲስላቫ ከኤሲሚላን እንዲሁም የቼክ…
በፕሪሚየር ሊጉ ሃድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክና መቻል አቻ ተለያይተዋል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ጨዋታውን ያደረገው ሃድያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 በሆነ…
ሞሃመድ ሳላህ ሊቨርፑል ኮንትራቱን ለማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጻዊው ኮከብ ሞሃመድ ሳላህ ክለቡ ሊቨርፑል እስካሁን የኮንትራት ማራዘም ጥያቄ ባለማቅረቡ ማዘኑን አስታውቋል፡፡
የፈረኦኖቹ ንጉስ ለቢቢሲ በሰጠው አስተያየት ከሊቨርፑል ጋር ያለው የኮንትራት ውል በተያዘው ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ አንስቷል፡፡…
አትሌት ሃምሳ አለቃ የወርቅ ውኃ ጌታቸው ለኢትዮጵያ መከላከያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሃምሳ አለቃ የወርቅ ውኃ ጌታቸው ለኢትዮጵያ መከላከያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች፡፡
በናይጀሪያ አቡጃ ከተማ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው 2ኛው የመላው አፍሪካ የጦር ኃይሎች ስፖርት ፌስቲቫል እንደቀጠለ ሲሆን÷…
ሊቨርፑል ሳውዝሃምፕተንን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴንት ሜሪ ስታዲየም ያቀናው ሊቨርፑል ሳውዝሃምፕተንን 3 ለ 2 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል፡፡
ለሊጉ መሪ ዶሚኒክ ዞቦስላይ እና ሞሃመድ ሳላህ ግቦቹን ሲያስቆጥሩ ለሳውዝሃምፕተን…
ሊቨርፑል ከሳወዝሃምፕተን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ ከኢፕስዊች ጨዋታቸውን ያደርጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ 12ኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብሮች ዛሬም ቀጥለው ሲካሄዱ ሊቨርፑል ከሳወዝሃምፕተን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ ከኢፕስዊች ታውን ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ቀን 11 ሰዓት ላይ ወደ ሴንት ሜሪ ስታዲየም አቅንቶ…
ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው በቶተንሃም ሆትስፐር 4 ለ 0 ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትሃድ ስታዲየም ቶተንሃም ሆትስፐርን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ 4 ለ 0 ተሸንፏል፡፡
የቶተንሃም ሆትስፐርን ግቦች ጀምስ ማዲሰን በ13ኛው እና 20ኛው (2) እንዲሁም ፔድሮ ፖሮ በ52ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል፡፡
በተጨማሪም አራተኛዋን ጎል…