በሀገር ውስጥ የተመረቱ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በሙከራ የተረጋገጡና በሀገር ውስጥ የተሰሩ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ይፋ አድርጓል፡፡…
የሳይበር ጥቃትን የመከላከል አቅም ማጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) በመጀመሪያው ሩብ ዓመት የጀመረውን የሳይበር ጥቃት መከላከል አጠናክሮ ማስቀጠል…
አማዞን በኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ ጉዳት የደረሰባቸውን ደንበኞች ይቅርታ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማዞን ኩባንያ በትልቁ የአማዞን ዌብ ሰርቪስ መቋረጥ ምክንያት ጉዳት ያስተናገዱ ደንበኞቹን ይቅርታ ጠይቋል፡፡
አማዞን ይህ ክስተት…
በሙከራ ላይ ያለው የቻይና ፈጣኑ የኤሌክትሪክ ባቡር…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ሲአር450 የሚል ስያሜ የሰጠችውን የዓለም ፈጣን የኤሌክትሪክ ባቡር በሙከራ ላይ አውላለች፡፡
ባለጥይት ፍጥነት ባቡር የተባለው…
የአማዞን ኢንተርኔት መቋረጥ የተለያዩ አገልግሎቶችን አስተጓጎለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማዞን ኩባንያ ኢንተርኔት መቋረጡን ተከትሎ በርካታ መተግበሪያዎች እና ባንኮች አገልገሎት መስጠት አቁመዋል ተባለ፡፡
ስናፕቻት፣…
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የመረጃ ሉዓላዊነትን የሚያረጋግጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ በመረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ አተገባበር አቅምን ከማላቅ ባሻገር የመረጃ ሉዓላዊነትን…
ኢትዮ ቴሌኮም ዘኔክሰስ የተሰኘ አዲስ የስልክና የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ዘኔክሰስ የተሰኘ የስልክ ቀፎ እና አዳዲስ የኤሌክትሮኒክስ ምርቶች መለያን ይፋ አድርጓል።
የኩባንያው ዋና ስራ…
የተቋማትን አቅም በማሳደግ ተወዳዳሪ የሳይበር ምህዳር መገንባት ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማኅበረሰቡን ንቃተ ህሊና እና የተቋማትን አቅም በማሳደግ ተወዳዳሪ የሳይበር ምህዳር መገንባት ያስፈልጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ…
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተቋማዊ አሰራሩን በማዘመን ወቅቱን የጠበቀና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዲጂታል ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ…