Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ፕሬዚዳንት ሺ ጂፒንግ ለ3ኛ ጊዜ ቻይናን እንዲመሩ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለሦስተኛ ጊዜ ሀገራቸውን እንዲመሩ ተመርጠዋል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎም አዲሱን ካቢኔያቸውን ማዋቀራቸው ተሰምቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ÷ ከቀድሞው የቻይና ኮሚኒስት መሪ ማኦ ዜዱንግ በኋላ የሀገሪቱ…

የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ሳይስማሙ መቅረታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸው ተገልጿል፡፡ በአንጻሩ አባል ሀገራቱ ለኃይል ቀውሱ የጋራ መፍትሄዎችን ለመፈለግ ፈቃደኞች መሆናቸው ነው የተመላከተው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ፕሬዚዳንት…

በሱዳን በተፈጠረ የጎሳ ግጭት 150 ሰዎች መገደላቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምስራቅ ሱዳን በተፈጠረ የጎሳ ግጭት በሁለት ቀናት ውስጥ በትንሹ 150 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ትናንት እና ከትናንት በስቲያ በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት ውስጥ በተፈጠረው የጎሳ ግጭት ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ በርካታ…

ኢራን በእንግሊዝ ባለስልጣናት እና ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ሽብርተኝነትን ደግፈዋል ባለቻቸው የእንግሊዝ ባለስልጣናት እና ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሽብርተኝነትን እና አሸባሪ ቡድኖችን በመደገፍ፣ በማነሳሳት፣ ጥቃትን እና ጥላቻን በመቀስቀስ እና በሰብአዊ መብት ጥሰት…

በቅርቡ የተመረጡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዝ ትረስ ስልጣን ለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የተመረጡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዝ ትረስ ስልጣን ለቀቁ። ሊዝ ትረስ ከ44 ቀን በፊት የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን መመረጣቸው የሚታወስ ነው። ስልጣን መልቀቃቸውን ይፋ ባደረጉበት ንግግራቸው…

ሞስኮ በህዝበ ውሳኔ ወደ ሩሲያ ለመጠቃለል በወሰኑት ግዛቶች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ባለፈው ወር በተካሄደው ህዝበ ውሳኔ ወደ ሩሲያ ለመጠቃለል በወሰኑት የዶኔስክ ፣ ሉሃንስክ ፣ ኬርሰን እና ዛፖሮዢ ግዛቶች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ ዩክሬን ህዝበ ውሳኔውን ውድቅ ማድረጓን ተከትሎ ÷ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር…

ሩሲያ ተመድ በዩክሬኑ ጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ ድሮኖችን የሚመረምር ቡድን እልካለሁ ማለቱን ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሩሲያ በዩክሬኑ ጦርነት ጥቅም ላይ አውላቸዋለች ያላቸውን ድሮኖችን የሚያጣራ ቡድን እልካለሁ ማለቱ ተቀባይነት የለውም ስትል ተቃወመች፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የሞስኮ የድሮን አጠቃቀምን…

ናይሮቢ በኤሌክትሪክ የሚሰራ የመጀመሪያውን አውቶብስ አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬኒያ መዲና - ናይሮቢ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና በኤሌክትሪክ የሚሰራውን አውቶብስ ይፋ አድርጋለች። 'ፀሃያማዋ አረንጓዴ ከተማ' በመባል የምትታወቀው ናይሮቢ በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሰራ አውቶብስ መጠቀም መጀመሯ የአየር ንብረት ለውጥን…

እስራዔል የዩክሬንን የጦር መሣሪያ ጥያቄ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል የጦር መሣሪያ ወደ ዩክሬን እንደማትልክ አስታወቀች፡፡ የእስራዔል ፍትኅ ሚኒስትር ጊዴኦን ሳኣር ÷ “ለዩክሬን የምናደርገው ድጋፍ የመሣሪያ አቅርቦትን አያካትትም ፤ በዚህ ላይ የአቋም ለውጥም አላደረግንም” ብለዋል፡፡ ቀደም ሲል…

አሜሪካ ከነዳጅ ክምችቷ 15 ሚሊየን በርሜል ለገበያ ልታቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ አምራች እና ላኪ ሀገራት (ኦፔክ) የሚያቀርቡትን ነዳጅ ለመቀነስ መስማማታቸውን ተከትሎ አሜሪካ ከነዳጅ ክምችቷ 15 ሚሊየን በርሜል ወደ ገበያ ልትለቅ መሆኑን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስታውቀዋል። የኦፔክ አባል ሃገራት ለዓለም አቀፉ ገበያ…