Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ድህነት ቅነሳ ላይ እንዲረባረብ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የድህነት ቅነሳ ላይ እንዲረባረብ ጠየቀ፡፡
የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጥያቄውን ያቀረቡት ትናንት በተከበረው “ዓለም አቀፍ የድህነት ቅነሳ ቀን” ላይ መሆኑን ሺንዋ ዘግቧል፡፡
ዋና…
ሩሲያ እና ዩክሬን ከፍተኛ ያሉትን የእስረኛ ልውውጥ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን ከፍተኛ ነው ያሉትን የእስረኛ ልውውጥ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡
ሩሲያ 108 ሴት የዩክሬን ወታደሮችን ስትለቅ ዩክሬን ደግሞ በአብዛኛው ሲቪል የሆኑ 110 ሩሲያውያን በምትኩ መልቀቋን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።…
ካሪም ቤንዜማ የ2022 ባሎን ዶር አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን እና የሪያል ማድሪዱ የፊት መስመር ተጫዋች ካሪም ቤንዜማ የ2022 ባሎን ዶር ሽልማትን አሸነፈ።
ፍራንስ ፉትቦል ለ66ኛ ጊዜ ባካሄደው ምርጫ ካሪም ቤንዜማ ሽልማቱን ለመጀመሪያ ጊዜ አሸንፏል።
ቤንዜማ ባለፈው…
ሩሲያ በኪየቭ የድሮን ጥቃት መፈጸሟ ተሰማ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የድሮን ጥቃት መፈጸሟን የከተማዋ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ጥቃቱ “ካምካዜ” በተሰኘ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) የተፈጸመ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡
በዛሬው ዕለት በከተማዋ በተፈጸመው ጥቃትም በተለያዩ…
ቻይና አዳዲስ የልማት ተሞክሮዎችን በመቀመር የጀመረችውን እድገት አጠናክራ ትቀጥላለች – ሺ ጂንፒንግ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አዳዲስ የልማት ንድፎችን እና ተሞክሮዎችን በመቀመር የጀመረችውን የልማት እድገት አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡
20ኛው የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በዋና ከተማዋ ቤጂንግ መካሄድ ጀምሯል፡፡…
ፑቲን ኔቶ ከሩሲያ ጋር ቀጥታ ጦርነት ውስጥ ከገባ “ዓለም አቀፍ ጥፋት” ያስከትላል ሲሉ አስጠነቀቁ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ከሩሲያ ጋር ቀጥታ ጦርነት ውስጥ ከገባ “ዓለም አቀፍ ጥፋት” ያስከትላል ሲሉ አስጠነቀቁ።
ፕሬዚዳንቱ በአስታና እየተካሄደ ባለው የማዕከላዊ እስያ - ሩሲያ ስብሰባ ላይ…
የታዳጊ ሀገራት ኢኮኖሚ በወቅታዊ ሁኔታ እጅጉን እየተፈተነ ነው – አይ ኤም ኤፍ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት እና አዳዲስ ገበያዎች በዶላር ዋጋ መወደድ፣ በከፍተኛ የብድር ወለድ ጫና እና በንግድ ሰበብ ከሀገራቱ ወደ ውጪ በሚንቀሳቀስ ሐብት ኢኮኖሚያቸው እጅጉን እየተፈተነ መሆኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አስታወቀ፡፡
በተለይም ከፍተኛ…
ፒዮንግያንግ አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያን አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ረዥም ርቀት ተወንጫፊ ክሩዝ ሚሳዔል ሙከራ በማድረግ አሜሪካና ደቡብ ኮሪያን አስጠነቀቀች፡፡
ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር አቅሟን ለማሳየት የረዥም ርቀት ክሩዝ ሚሳኤሎችን ሙከራ አድርጌያለሁ ብላለች፡፡
የሀገሪቷ መሪ ኪም ጆንግ-ኡን…
የኔቶ አባል ሀገራት ለዩክሬን ዘመናዊ ፀረ ሚሳኤል መሳሪያ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ለዩክሬን የሚያደርጉትን ዘመናዊ ፀረ ሚሳኤል መሳሪያ ድጋፍ እንደሚያሳድጉ አስታውቀዋል፡፡
አባል ሀገራቱ ሩሲያ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪዬቭ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ ነው ዘመናዊ…
ሩሲያ ከሀገራት እንዳይገቡ የጣለችውን የገቢ የምግብ ምርቶች እገዳ አራዘመች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቀደም ሲል ሀገራቸው ላይ ማዕቀብ ከጣሉ ሀገራት የምግብ ምርቶች ወደ ሩሲያ እንዳይገቡ ያሳለፉትን ክልከላ አራዘሙ።
በፈረንጆቹ 2014 ክሬሚያ ሩሲያን ከተቀላቀለች በኋላ ምዕራባውያኑ እውቅና አንሰጥም ማለታቸው እና…