Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ዓለማችን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ከፍተኛ ተግዳሮቶች ተጋርጠውባታል – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለማችን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ የማይገመቱ እና አደገኛ ችግሮች ተጋርጠውባታል ሲሉ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ሞስኮ በሚካሄደው የቫልዳይ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ÷ አሁን ላይ…

ኤሎን መስክ የትዊተር ግዢያቸውን አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤሎን መስክ ትዊተር የተሰኘውን የማህበራዊ ትስስር ገጽ በ44 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የመግዛት ሂደትን አጠናቀቁ።   በዓለም ቁጥር አንድ ባለሃብት የሆኑት ኤለን መስክ የትዊተር ግዢ ሒደትን ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ የኩባንያውን ዋና…

አሜሪካ ወታደሮቿን በዩክሬን ድንበር ማስፈሯን ተከትሎ ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወታደሮቿን በዩክሬን ድንበር አቅራቢያ ማሰማራቷን ተከትሎ ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል አስጠነቀቀች፡፡ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ÷ በአሜሪካ ጦር 101ኛ የአየር ወለድ ብርጌድ የሚገኙ ወታደሮች በሮማኒያ…

ኢራን በአውሮፓ ህብረት ተጠሪ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ ባለቻቸው የአውሮፓ ህብረት ተጠሪ ተቋማትና ግለሰቦች ማዕቀብ ጣለች፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሁሴን አሚር አብዱላሂያን እንደገለፁት÷ ማዕቀብ የተጣለባቸው ተቋማትና ግለሰቦች ሽብርተኝነትን እና አሸባሪዎችን…

የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጤና እክል እያስከተለ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የጤና እክል እያስከተለ መሆኑን ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትን ጨምሮ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ 99 ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት የጥናት ውጤት፥ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት…

ሪሺ ሱናክ በይፋ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪሺ ሱናክ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን በይፋ ተሾሙ። ሱናክ ተሰናባቿን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብሪታንያ ገዢው ወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ የነበሩትን ሊዝ ትረስን በመተካት መመረጣቸው ይታወሳል። ዛሬም የሀገሪቱን ንጉስ…

ተመድ በዩክሬን የኒውክሌር ፍተሻ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ በዩክሬን ይፋ ያልሆነ የኒውክሌር ኃይል የማብላላት እንቅስቃሴ መኖር አለመኖሩን ለማረጋገጥ የቁጥጥር ቡድኑን ወደ አካባቢው ሊልክ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ እንደ ቢቢሲ ዘገባ የኤጀንሲው የቁጥጥር ቡድን በየትኛው…

ሱናክ ቀጣዩ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸውን አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪሺ ሱናክ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ሱናክ ተሰናባቿን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብሪታንያ ወግ አጥባቂ ፓርቲ ሊቀ መንበር ሊዝ ትረስን ለመተካት ይሁንታን አግኝተዋል። የሱናክ ተቀናቃኝ ሆነው የቀረቡት ፔኒ ሞርዳውንትም…

ቦሪስ ጆንስን የእንግሊዝ ወግ አጥባቂ ፓርቲን ለመምራት ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንስን ወግ አጥባቂ ፓርቲን በድጋሚ መምራት ከሚያስችላቸውው ፉክክር ራሳቸውን አግልለዋል። ውሳኔውን ተክትሎ ቦሪስ ጆንስን ሊዝ ትረስን በመተካት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደማይመጡ ተረጋግጧል ነው…

ኢራን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ልትሸጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በራስ ዐቅም ያመረተቻቸውን 40 የጋዝ ተርባይኖች ለሩሲያ ለመሸጥ የኮንትራት ስምምነት መፈራረሟ ተገለጸ፡፡ አሁን ላይ ኢራን 85 በመቶ የሚሆነውን ከጋዝ አቅርቦት ጋር የተያያዙ መሳሪያዎች እና ቁሶች በሀገር ውስጥ የማምረት ዐቅም እንዳላት…