Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ዓለም ላይ 54 ሀገራት አስቸኳይ የብድር እፎይታ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢያንስ 54 ታዳጊ ሀገራትን ጨምሮ 25 ከሰሐራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ወደ አስከፊ ድህነት እንዳይገቡ አፋጣኝ የብድር እፎይታ ያስፈልጋቸዋል ሲል የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም አስታወቀ።
ትናንት ድርጅቱ ባወጣው…
ኔቶ ከሩሲያ ጋር ጦርነት ውስጥ መግባቱን አምኗል – ሜድቬዴቭ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ከሩሲያ ጋር ጦርነት ውስጥ መግባቱን የኔቶ ዋና ጸሐፊ ዬንስ ስቶልተንበርግ በተዘዋዋሪ ማመናቸውን የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚዳንት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ገለጹ፡፡
ማክሰኞ ዕለት በጉዳዩ ላይ ስቶልተንበርግ…
በፈረንጆቹ 2030 ከፍተኛ ሙቀት ከ2 ነጥብ 4 ትሪሊየን ዶላር በላይ ኪሳራ ያስከትላል – ተመድ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለማችን በፈረንጆቹ 2030 ከከፍተኛ ሙቀት መጨመር ጋር ተያይዞ ከ2 ነጥብ 4 ትሪሊየን ዶላር በላይ የኢኮኖሚያ ኪሳራ እንደሚያጋጥማት ተገለጸ።
ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽኅፈት ቤት (ኦቻ) ሰኞ…
በክሬሚያ ድልድይ ጥቃት የዩክሬን የደኅንነት አገልግሎት እጅ አለበት – ቭላድሚር ፑቲን
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክሬሚያ ድልድይ ጥቃት ጀርባ የዩክሬን የደኅንነት አገልግሎት እጅ እንዳለበት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ፡፡
ፕሬዚዳንት ፑቲን መረጃውን ይፋ ያደረጉት የሩሲያ ወንጀል ምርመራ ኮሚቴ ኃላፊ አሌክሳንደር ባስትሪኪን ስለጥቃቱ ሪፖርት ካቀረቡ…
በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የሚሳኤል ጥቃት መድረሱ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ የሚሳኤል ጥቃት መድረሱን የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ገለጹ፡፡
የኪየቭ ከንቲባ ቪታሊ ክሊሺኮ በማዕከላዊ ኪየቭ “ከሩሲያ የተተኮሰ ሚሳኤል ጉዳት አድርሷል” ብለዋል።
የሚሳኤል ጥቃቱ የዩክሬን የደህንነት አገልግሎት…
ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አሜሪካ በምትልከው የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ አደረገች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አሜሪካ በምትልከው የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ማድረጓ ተገልጿል፡፡
በመንግስት ቁጥጥር ስር የሚገኘው ሳዑዲ አራምኮ በህዳር ወር ወደ አሜሪካ በሚልከው ድፍድፍ ነዳጅ መሸጫ ዋጋ ላይ የ20 ሳንቲም ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።…
ሩሲያ ላይ በተጣለው ያልተሳካ ማዕቀብ አውሮፓ “ቀስ በቀስ እየደማች ነው” – የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ላይ የጣለውን ማዕቀብ እንዲያነሳ የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ጠየቁ፡፡
ቪክቶር ኦርባን ÷ “ማዕቀቡ የሩሲያ እና የዩክሬንን ጦርነት ያላስቆመ በመሆኑ አውሮፓን ከመጉዳት ውጪ ምንም የፈየደው ነገር የለም”…
ቤላሩስ የኒውክሌር የጦር መሳሪያ ጥቃት እንደሚያሰጋት አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በፖላንድ ያላት የአቶሚክ መሳሪያ ለኒውክሌር መሳሪያ ሊያጋልጠኝ ይችላል ስትል ቤላሩስ ገለጸች።
ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሸንኮ ፖላንድ በቤላሩስ ላይ የኒውክሌር ጥቃት ልታደርስ የምትችልበት እድል ሰፊ ነው በማለት ስጋታቸውን ገልጸዋል።…
ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ ባላስቲክ ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ሁለት ተጨማሪ የአጭር ርቀት ባለስቲክ ሚሳኤሎችን በዛሬው ዕለት አስወንጭፋለች፡፡
ፒዮንግያንግ ÷አሜሪካ ተዋጊ ወታደሮቿን እና የጦር ተሸካሚ መርከቧን በኮሪያ ልሳነ ምድር በድጋሚ ማሰማራቷን ተከትሎ ነው የአጭር ርቀት ባላስቲክ…
ከ200 በላይ የዚምባቡዌ መምህራን በሩዋንዳ ሥራ ሊጀምሩ ነው
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የፈረንጆች ወር ከ200 በላይ የዚምባቡዌ መምህራን በሩዋንዳ በሚገኙ የትምህርት ተቋማት ሥራ እንደሚጀምሩ ተገለጸ፡፡
ይህም በሀገሪቷ ያለውን የመምህራን እጥረት ለመቅረፍ የሚደረገው ጥረት ከፊል ማሳያ መሆኑን ሲጂቲ ኤን ዘግቧል።…