Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

አራት የዩክሬን ግዛቶች ወደ ሩስያ በይፋ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አራት የዩክሬን ግዛቶችን ወደ ሩሲያ ማዋሃድ የሚያስችለውን የመጨረሻ ስምምነት ፈርመዋል፡፡ ፑቲን ከዶኔስክ እና ሉሃንስክ ሕዝብ ሪፐብሊኮች እንዲሁም ከኬርሰን እና ዛፖሮዢዬ ክልሎች ጋር አራት የውህደት…

በአሜሪካ በ“ኢያን አውሎ ንፋስ” ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 109 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ከማክሰኞ ጀምሮ በ”ኢያን” አውሎ ንፋስ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 109 ደረሰ፡፡ ሕይወታቸውን ካጡት መካከል 105ቱ የፍሎሪዳ ነዋሪዎች መሆናቸውንም ሲ ኤን ኤን ዘግቧል፡፡ ከትናንት ምሽት ጀምሮ በመሬት መንሸራተት ምክንያት…

አንጌላ ሜርክል የተመድን የ2022 የናንሰን የሥደተኞች ሽልማት አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን የቀድሞዋ መራሄተ መንግስት አንጌላ ሜርክል በሶሪያ በተቀሰቀሰው ግጭት ለተፈናቀሉ ሶሪያውያን ከለላ በመስጠት ላበረከቱት በጎ አስተዋጽዖ የተመድን የሥደተኞች ሽልማት ማሸነፋቸው ተሰማ፡፡ የናንሰን ሽልማት ስያሜውንያገኘው በኖርዌያዊው…

አፍሪካ በዓየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ ናት ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በዓየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ መሆኗንና ለዚህም አስቸኳይና ዘላቂ መፍትሄ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡ ከ40 በላይ ሀገራት በግብፅ ህዳር ላይ ሊካሄድ ከታቀደው የኮፕ27 ስብሰባ በፊት የጋራ አቋም ለመያዝ በኮንጎ…

ሰሜን ኮሪያ በጃፓን የዓየር ክልል የባላስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በጃፓን የዓየር ክልል የባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተገለጸ፡፡ የባሊስቲክ ሚሳኤሉ በፓሲፊክ ውቅያኖስ መውደቁ የተጠቀሰ ሲሆን ፥ ከመውደቁ በፊት 4 ሺህ 500 ኪሎ ሜትር መጓዙ ተነስቷል፡፡ የተወነጨፈው መካከለኛ ርቀት…

የሩሲያ ፓርላማ የቀድሞዎችን የዩክሬን አራት ግዛቶች የሩሲያ አካል አድርጎ ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፓርላማ የቀድሞዎችን የዩክሬን አራት ግዛቶች የሩሲያ ፌዴሬሽን አካል አድርጎ ተቀብሏል። ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ዶኔስክ፣ ሉሃንስ፣ ኬርሰን እና ዛፖሮዢየ የሩሲያ አካል እንዲሆኑ የሚያስችለውን ስምምነት ከየግዛቶቹ…

በመጀመሪያው ዙር አሸናፊው ያልተለየበት የብራዚል ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወደ 2ኛ ዙር ተሸጋግሯል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ዙር አሸናፊው ያልተለየበት የብራዚል ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ወደ ሁለተኛ ዙር መሸጋገሩን የሀገሪቱ ምርጫ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በብራዚል 11 ዕጩዎች የተሳተፉበት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በተካሄደው…

በኢንዶኔዥያ በስታዲየም በተከሰተ ግጭት 174 ሰዎች ሞቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በኢንዶኔዥያ በእግርኳስ ስታዲየም በተከሰተ ግጭት በትንሹ 174 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል፡፡ በምሥራቅ ጃቫ ማላንግ ከተማ ባለሜዳው አሬማ ኤፍሲ በተቀናቃኙ መሸነፉን ተከትሎ ግጭት መከሰቱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ በግጭቱ ምክንያትም በትንሹ…

ሰሜን እና ደቡብ ካሮላይና በ“ኢያን” አውሎ ነፋስ ተመቱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በዛሬው ዕለት የአሜሪካዎቹ ሰሜን እና ደቡብ ካሮላይና እጅግ አደገኛ በተባለለት የ “ኢያን”አውሎ ነፋስ እና ማዕበል ተመቱ፡፡ በፍሎሪዳ ሰሜን እና ደቡብ ካሮላይና አውሎ ነፋሱ ባስነሳው ማዕበል የ20 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ10 ቢሊየኖች ዶላር…

ፑቲን አራት የዩክሬን ግዛቶችን ወደ ሩሲያ ማዋሃድ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ አራት የዩክሬን ግዛቶችን በይፋ ወደ ግዛቷ ለማዋሃድ የሚያስችላትን ስምምነት ተፈራረመች። ስምምነቱን የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከሉሃንስክ፣ ዶኔስክ፣ ኬርሰን እና ዛፖሮዢየ አስተዳዳሪዎች ጋር በዛሬው እለት ተፈራርመውታል። 20…