Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ጣሊያን ለኃይል ዘርፍ 14 ቢሊየን ዶላር የእርዳታ ማዕቀፍ አፀደቀች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ለኃይል ዘርፍ የሚውል 14 ቢሊየን ዶላር የእርዳታ ማዕቀፍ ማጽደቋን አስታወቀች። አሁን የጸደቀው ማዕቀፍ በሀገሪቱ በኃይል አቅርቦት ክፍያ ያጋጠመውን የዋጋ ማሻቀብ ለማስተካከል ያለመ መሆኑን ተገልጿል። ማዕቀፉ የግብር እፎይታን…

የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ማዕቀቦች መነሳት አለባቸው- ኢራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ አሜሪካ የጣለቻቸውን ማዕቀቦች ማንሳት እንዳለባት ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መርሐ ግብሯ በዘላቂነት ለማስወገድ ከአሜሪካ በኩል አስተማማኝ ዋስትና ልታገኝ…

አሜሪካ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ሚሳኤል ከሰጠች ሩሲያ ራሷን ለመከላከል የትኛውንም አማራጭ እንደምትጠቀም አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን የረጅም ርቀት ሚሳኤል ድጋፍ የምታደርግ ከሆነ ሩሲያ ራሷን ለመከላከል የትኛውንም አማራጭ እጠቀማለሁ ስትል አስጠነቀቀች፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማርያ ዛካሪቫስ እንደገለጹት÷አሜሪካ ከዓለም አቀፍ ህግ ውጪ…

በአየር ንብረት ላይ የሚመክረው የአፍሪካ ሚኒስትሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ላይ የሚመክረው 18ኛው የአፍሪካ ሚኒስትሮች ጉባኤ በሴኔጋል ዳካር እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሮቹ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ በሚያሳድሩ የጤና፣ የምግብ፣ የኃይል እና የገንዘብ ቀውስ ላይ እንደሚመክሩ…

ቱርክና ሶሪያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩስያ አግባቢነት ቱርክና ሶሪያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ብቻ የቱርክ የደህንነት ተቋም ኃላፊ የሆኑት ሃካን ፊዳን ከሶሪያ አቻቸው አሊ ማምሉክ ጋር በደማስቆ ለበርካታ ጊዜ መገናኘታቸው እና መምከራቸውም…

የሩሲያው ፕሬዚዳንት የቻይናን ሚዛናዊ አቋም አወደሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ፑቲን ቻይና በዩክሬኑ ጦርነት ላይ እያራመደች ያለውን ሚዛናዊና ገለልተኛ አቋም አድንቀው አሜሪካ በታይዋን ላይ እያሳየች ያለችውን ኢፍትሃዊ አካሄድ ኮነኑ፡፡ የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይናው አቻቸው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ…

አሜሪካ ለግብፅ የምትሰጠውን የ130 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ከለከለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለግብፅ ልትሰጥ የነበረውን የ130 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ለማቋረጥ መወሰኗን የአሜሪካ ባለሥልጣናት ገለጹ። አሜሪካ የምትሰጠውን ወታደራዊ ድጋፍ የከለከለችው በግብፅ ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ በመምጣቱ…

የዓለም ጤና ድርጅት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሊያገረሽ እንደሚችል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በኮቪድ-19 ስርጭት የሚሞቱት ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ ቢመጣም ዳግም ሊያገረሽ እንደሚችል አስጠነቀቀ። ድርጅቱ ወደፊት የኮሮና ቫይረስ ሊያገረሽ እንደሚችል በመጥቀስ፥ ሀገራት ሊፈጠሩ ለሚችሉ ሁኔታዎች ሁሉ ነቅተው በመጠበቅ…

ሩሲያ እና ተመድ ተቀራርበው ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ተመድ የዓለም አቀፉን የምግብ ደኅንነት ለማረጋገጥ ትብብራቸውን ለማጠናከርና ተቀራርበው ለመሥራት መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በዩክሬን እና በተለያዩ ወቅታዊ ዓለም…

77ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን ጨምሮ በሌሎች ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ መካሄድ ጀመረ። ጉባዔው “ወሳኝ ወቅት ለተሳሰሩ ችግሮች ለውጥ አምጪ መፍትሔዎች” በሚል መሪ ቃል ነው…