Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሩሲያ ለትርፍ ያልተቋቋመውን የአይሁዶች ድርጅት እንዳታግድ የእስራኤል ፕሬዚዳንት ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 03፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለትርፍ ያልተቋቋመ የአይውድ ድርጅትን ሥራ ለማገድ እየተደረገች ያለውን ግፊት እንድታቆም ለማግባባት የእስራኤሉ ፕሬዚዳንት ከሩሲያው አቻቸው ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡
የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን…
በአቡ ዳቢ በሙቀት መጨነቅ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 03፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ከፍተኛ የሙቀት መጨመርና በሰውነት ሙቀት መጨናነቅ ምክንያት በትንሹ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ገልፍ ኒውስ ዘግቧል።
ከአራቱ ተጎጂዎች መካከል ሦስቱ በረሃ ውስጥ መንገዳቸውን የሳቱ…
ተመድ ለእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ሂደት ልዩ አስተባባሪ ቶር ዌንስላንድ የሁለቱን ወገኖች ግጭት በዘላቂነት የሚያስቆም ውይይት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።
በፍልስጤም እና በእስራኤል በትናንትናው ዕለት የተደረሰው የተኩስ አቁም…
ኬንያውያን ቀጣይ ፕሬዚዳንታቸውን እየመረጡ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዛሬ በመካሄድ ላይ ይግኛል።
ተሰናባቹን ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታን ለመተካት እየተካሄደ ባለው ምርጫ አራት እጩዎች ቀርበዋል።
ሆኖም በምርጫው፥ የአሁኑ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የሀገሪቱ የቀድሞ…
አሜሪካ ለዩክሬን 1 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን አንድ ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነች፡፡የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥ድጋፉ የረጅም ርቀት ጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች፣ ሚሳኤል፣ የከባድ መሳሪያ ተተኳሽ ጥይቶች እና…
እህል የጫኑ ተጨማሪ ሁለት መርከቦች ከዩክሬን ተነስተዋል
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ተጨማሪ ሁለት የወጪንግድ እህል የጫኑ መርከቦች ከዩክሬን ጥቁር ባሕር ወደቦች መነሳታቸውን የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ሚኒስቴሩ እንደገለጸው በተደረሰው ሥምምነት መሠረት የመጀመሪያዋ የወጪ ንግድ እህል የጫነች መርከብ…
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በወንዝ ውስጥ ሰምጦ የነበረ ቦንብ ሳይፈነዳ ተገኘ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ውስጥ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በወንዝ ውስጥ ሰምጦ እስከዛሬ ሳይፈነዳ የቆየ ግዙፍ ቦንብ በድርቅ ምክንያት መገኘቱ ተዘገበ።
450 ኪሎ ግራም ወይም 1ሺ ፓውንድ የሚመዝነው ይህ ቦምብ በድርቅ ምክንያት በተመናመነው ወንዝ ዳርቻ ላይ በአሳ…
በኒውክሌር ጣቢያ ላይ የሚደረግ ማንኛውም ጥቃት ራስን የማጥፋት ድርጊት ነው – አንቶኒዮ ጉተሬዝ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኒውክሌር ግጭት ስጋት ከብዙ አሥርት ዓመታት በኋላ ዳግም መመለሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ፡፡
ኒውክሌር የታጠቁ ሀገራት መንግስታትም የጦር መሳሪያውን ቀዳሚ ምርጫቸው እንዳያደርጉም ጠይቀዋል።…
በጋዛ ሰርጥ ለሦስት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ተደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል ከፍልስጤም ታጣቂዎች ጋር በጋዛ ሰርጥ የተኩስ አቁም ሥምምነት ላይ መድረሷን አስታውቃለች፡፡
በግብጽ አደራዳሪነት ትናንት የተደረሰው የተኩስ አቁም ሥምምነት በአካባቢው ሠዓት አቆጣጠር ከትናንት ምሽት 11 ሠዓት ከ30 ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል…
የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአፍሪካ የሚያደርጉትን ጉብኝት በደቡብ አፍሪካ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በአፍሪካ የሚያደርጉትን ጉብኝት ደቡብ አፍሪካ በመግባት ጀምረዋል፡፡
ጉብኝቱ አንቶኒ ብሊንከን ሩሲያ በአፍሪካ ያላትን ተፅዕኖ ለማሳደግ የምታደርገውን ጥረት ለመመከት እንደሆነ ተገልጿል፡፡…