Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሳውዲ ዓረቢያ 3 የዝንጀሮ ፈንጣጣ  ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውዲ ዓረቢያ ሦስት  የዝንጀሮ ፈንጣጣ  ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ  ጤና  ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሀገሪቱ የጤና  ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፥  ቀደም ሲል አንድ የዝንጅሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን አስታወሰው፥…

የቻይና አፍሪካ ወጣቶች የቪዲዮ ፈጠራ ውድድር በቀጥታ ስርጭት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የመገናኛ ብዙሃን ቡድን የቻይና አፍሪካ የወጣቶች ቪዲዮ ፈጠራ ውድድር ዛሬ በቀጥታ ስርጭት በይፋ ተጀመሯል። ውድድሩ በቻይና የመገናኛ ብዙሃን ቡድን እና በዜጂያንግ ዩኒቨርሲቲ የሚዲያ እና ዓለም አቀፍ ባህል ኮሌጅ በጋራ የተዘጋጀ ነው።…

ቱኒዚያውያን አዲስ በተዘጋጀው የሕገ መንግስት ረቂቅ ላይ የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱኒዚያውያን በአዲስ መልኩ በተዘጋጀው የሕገ መንግስት ረቂቅ ላይ የሕዝበ ውሳኔ ድምጽ እየሰጡ ነው፡፡   ለድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ በመላ አገሪቱ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ላይ መከፈታቸው ተመላክቷል፡፡…

የሕንድ አዲሷ ሴት ፕሬዚዳንት ድሮፓዲ ሙርሙ ቃለ መሐላ ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ከ15 ዓመታት በኋላ አዲሷ ሴት የሕንድ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ድሮፓዲ ሙርሙ ቃለ መሐላ መፈጸማቸው ተገልጿል፡፡ ዛሬ በአገሪቱ መዲና ኒው ደልሂሊ በሚገኘው ማዕከላዊ የፓርላማ አዳራሽ ቃለመሐላ የፈጸሙት ድሮፓዲ ሙርሙ ÷ በፈረንጆቹ ከ2007…

ሩሲያ ከምዕራባውያን ለዩክሬን የተበረከቱ የጦር መሳሪያዎች ማውደሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በዩክሬን ኦዴሳ ወደብ በሚገኝ የጦር መሳሪያ ማከማቻ ማዕከል ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ በክሩዝ ሚሳኤል በተፈጸመው ጥቃትም÷ ከምዕራባውያን ለዩክሬን በስጦታ የተበረከቱ የተለያዩ የጦር…

የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ካይሮ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ግብፅ ካይሮ ገብተዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ እንዳስታወቁት ፥ ላቭሮቭ በካይሮ ቆይታቸው ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡…

በካሊፎርኒያ የደረሰው የእሳት አደጋ በርካታ መኖሪያ ቤቶችን አወደመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በካሊፎርኒያ ኦክ የደረሰው የእሳት አደጋ በርካታ መኖሪያ ቤቶችን አወደመ። የእሳት አደጋው በትላንትናው ምሽት በግዛቷ መስፋፈቱን ተከትሎም ከ6 ሺህ በላይ ነዋሪዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ መጠየቃቸው ነው የተዘገበው፡፡ በአደጋው ቢያንስ አስር…

የዓለም ጤና ድርጅት “የዝንጀሮ ፈንጣጣ” የዓለማችን አሳሳቢ በሽታ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቂት አገሮች በቅርቡ የተከሰተው “የዝንጀሮ ፈንጣጣ” በሽታ የዓለማችን አሳሳቢ የጤና ችግር መሆኑን  የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፥ የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፋ መሆኑንና ባልተጠበቀ ሁኔታ…

የዩክሬን የእህል ምርት በጥቁር ባህር በኩል ለውጭ ገበያ እንዲቀርብ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን የእህል ምርቷን በጥቁር ባህር በኩል ለውጭ ገበያ እንድታቀርብ የሚያስችል ስምምነት ከሩሲያ ጋር ተፈረመ። ስምምነቱ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፣ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን እና የሩሲያ እና…

የዩክሬንን እህል ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ከሩሲያ ጋር ስምምነት መደረሱን ቱርክ አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በጥቁር ባሕር የዩክሬንን እህል ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ከሩሲያ ጋር ስምምነት መደረሱን አስታወቀች። የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎም በዛሬው እለት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በተገኙበት በሩሲያ እና ዩክሬን…