Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረ-ሰብ አባል ሀገራት ከውጪ የሚገቡ ልባሽ ጨርቆችን እና ጫማዎችን ሊያግዱ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ የልባሽ ጨርቆችንና ጫማዎችን ገቢ ንግድ ሊያግዱ መሆኑ ተነገሯል፡፡ ሀገራቱ በገቢ ንግድ ከውጭ የሚገቡ ልባሽ ጨርቆችንና ጫማዎችን የሚያግዱት የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪዎችን እና የጫማ…

ኬንያ ከኮቪድ19 ሥርጭት ዳግም መቀስቀስ ጋር ተያይዞ ዜጎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እንዲጠቀሙ በድጋሚ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ ቀንሶ የነበረው የኮቪድ19 ሥርጭት ዳግም መቀስቀሱን እና የሀገሪቷ ጠቅላላ ምርጫ መቃረቡን ተከትሎ ዜጎቿ ማስክ መጠቀማቸውን እንዲቀጥሉ በድጋሚ አወጀች፡፡ የኬንያ ጤና ሚኒስትር ሙታሂ ካግዌ ÷ ዜጎች በማናቸውም ቦታዎች ማስክ የመጠቀም ግዴታ…

የአውሮፓ ኅብረት በሩሲያ የምግብ እና የማዳበሪያ አቅርቦቶች ግዢ ላይ ማዕቀብ አለመጣሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ ምግብ እና ማዳበሪያ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም አካል ማዕቀብ ሳይፈራ ግዢ መፈጸም እንደሚችል የአውሮፓ ኅብረት የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ ኃላፊ ጆሴፍ ቦሬል አስታወቁ፡፡ ቦሬል ይህን ያሉት የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ከመጀመሩ…

የእስራኤል ጥምር መንግስት ፓርላማውን በመበተን አስገዳጅ ምርጫ ለማድረግ ረቂቅ ሊያቀርብ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጥምር መንግስት ፓርላማውን በመበተን አስገዳጅ ምርጫ ለማድረግ የሚያስችል ረቂቅ ሊያቀርብ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ናፍታሊ ቤኔት እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ያይር ላፒድ በቀጣዩ ሳምንት ረቂቁን እንደሚያቀርቡ አስታውቀዋል። ረቂቁ…

ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ 19 ምክንያት በአራት ሀገራት ላይ ጥላው የነበረውን የጉዞ እገዳ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በኮቪድ 19 ምክንያት በቱርክ፣ ህንድ፣ ኢትዮጵያ እና ቬትናም ላይ ጥላው የነበረውን የጉዞ እገዳ ማንሳቷን አስታውቃለች፡፡ የሀገሪቱ የዜና ተቋም ኤስ ፒ ኤ እንደዘገበው በወሩ መጀመሪያ ላይ ሳዑዲ አረቢያ በቤት ውስጥ የፊት ጭምብል…

የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጉዳይ እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረሰብ መሪዎች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በአማፂያን መካከል ለተከሰተው ግጭት ዕልባት ለመሻት በኬንያ እየመከሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ባዘጋጁት ስብሰባ ላይ የተገኙት በምሥራቅ ዴሞክራቲክ…

እንደ ቅድመ አያቶቻችን ማንኛውንም ዓይነት ፈተና በድል የምንወጣ ጠንካራ ህዝቦች ነን – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያውፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የምዕራቡ ዓለም የኢኮኖሚ ማዕቀብ አይሰብረንም ፤ እንዲያውም ይበልጥ ያጠነክረናል ሲሉ ገለጹ፡፡ ቭላድሜር ፑቲን ÷ እንደ ቅድመ አያቶቻችን ማንኛውንም ዓይነት ፈተና የመጋፈጥ ብቃት እንዳለን ያለፉት ዘመናት የሩሲያ…

ከሩሲያ ጋር መነጋገር “እጅግ አስፈላጊ” መሆኑን የጀርመን መራሄ መንግስት ኦላፍ ሹልዝ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ ጋር መነጋጋር እጅግ አስፈላጊ መሆኑን የጀርመኑ መራሄ መንግስት ኦላፍ ሹልዝ ተናገሩ፡፡ ለዲ ፒ ኤ የዜና ወኪል እንደተናገሩት ከበርካታ የአውሮፓ ሀገራት ትችት ቢደርስባቸውም ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ግንኙነት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ሩሲያ የሚጣልባትን የኢኮኖሚ ማዕቀብ የመቋቋም አቅም እንዳላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ቪላድሚር ፑቲን ምዕራባውያን አገራቸውን በኢኮኖሚ ማዕቀብ ጫና ውስጥ ለመጣል የሚያደርጉትን ጥረት ሀገራቸው እንደምትቋቋመው ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ ትናንት በቅዱስ ፒተርስበርግ በተካሄደው የኢኮኖሚ ጉባኤ ላይ "እኛ ጠንካሮች ነን እና ማንኛውንም…

የበለጸጉ ሀገራት ለሚያደርሱት የከባቢ ብክለት ካሳ እንዲከፍሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበለጸጉ ሀገራት በከባቢ አየር ላይ በሚያደርሱት ብክለት ለደረሰው ጉዳት ለታዳጊ ሀገራት ካሳ እንዲከፍሉ ተጠየቀ፡፡ ታዳጊ ሀገራት የማካካሻ ካሳውን የጠየቁት በጀርመን ቦን እየተካሄደ ባለው የዓየር ንብረት ለውጥ ላይ በሚመክር ስብሰባ ላይ ነው፡፡…