Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሩሲያ “ዶንባስን ነጻ ወደ ማውጣት” ፊቷን ማዞሯን የሃገሪቱ የጦር ባለሥልጣናት አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ቀዳሚ ዓላማ “ዶንባስን ነጻ ማውጣት” ነው ሲሉ የጦር ባለሥልጣኖቿ ገለጹ፡፡
“ኮሎኔል ጀኔራል ሰርጌ ሩድስኮይ አሁን የዩክሬን ወታደራዊ ኃይል ለሩሲያ ስጋት ሊሆን በሚችልበት ደረጃ ላይ ባለመሆኑ ሙሉ ትኩረታችን ዶንባስን ነጻ ለማውጣት…
ምዕራባውያኑ ለሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ባይደን ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ምዕራባውያን አጋሮቻቸው ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ለምታደርገው ጦርነት መፍትሄ እንዲያፈላልጉ ጠየቁ፡፡
ጆ ባይደን ዛሬ ወደ አውሮፓ ሃገራት አምርተዋል።
የጉዟቸው አላማም አሜሪካ ከምዕራባውያን አጋሮቿ ጎን በመቆም…
በሩሲያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ማዕቀቦች አውሮፓን ዋጋ እያስከፈሉ ነው – የግሪኩ ጠቅላይ ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ላይ እየተጣሉ ያሉ ተደጋጋሚ ማዕቀቦች በአውሮፓ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠር ዋጋ እያስከፈሉ በመሆኑ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ሲሉ የግሪኩ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪርያቆስ ሚትሶታኪስ አስጠነቀቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሲ ኤን ኤን ጋር…
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት የአውሮፓ ህብረት ድጋፉን አዘገየብን ሲሉ ወቀሳ አሰሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ዩክሬንን ለመረዳት ዘግይተዋል ሲሉ የዩክሬኑ ፕሬዚደንት ቭሎዶሚር ዘነልስኪ ቅሬታቸውን ገለጹ፡፡
የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መደበኛ ስብሰባቸውን በብራስልስ ባካሄዱበት ወቅት ምዕራባውያን ሀገራት ለዩክሬን የጦር…
ሩሲያ የነዳጅ ዘይት ምርቷን በሩብል ወይም በቢት ኮይን ልትሸጥ እንደምትችል ገለጸች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ወደ ውጭ የምትልከውን የነዳጅ እና የጋዝ ምርት የአገር ውስጥ መገበያያ በሆነው ሩብል ወይም በቢት ኮይን ልትሸጥ እንደምትችል አስታውቃለች፡፡
በሩሲያ ፓርላማ የኢነርጅ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር ፓቬል ዛቫልኒ እንደገለጹት÷የአሁን ላይ በአገሪቱ…
ምዕራባውያን ለዩክሬን የሚያደርጉትን ድጋፍ ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን መሪዎች ለዩክሬን የሚያደርጉትን የተለያዩ ድጋፎች ለማጠናከርና ለማስፋፋት ተስማምተዋል፡፡
የምዕራባውያን የቡድን 7 ሀገራት መሪዎች በብራሰልስ ባካሄዱት ስብሰባ፥ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ያደረገችውን ወረራ እንደሚያወግዙ እና ለዩክሬን…
የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ገጽታ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳደራል-አንድሬይ ማስሎቭ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን እና ሩሲያ ጦርነት በአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ገጽታ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር በሞስኮ የአፍሪካ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር አንድሬይ ማስሎቭ ተናገሩ፡፡
ዳይሬክተሩ ከአር ቲ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸው ቆይታ…
የኔቶ አባል ሀገራት መሪዎች በብራሰልስ ተሰብስበዋል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ዩክሬኑ ግጭትን አስመልክቶ የአጋር አካላት ሚናን መገምገምን ዓላማ ያደረገው የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት መሪዎች ልዩ ስብሰባ ዛሬ በቤልጂየም፣ ብራሰልስ እየተካሄደ ነው፡፡
የመሪዎች…
የዩክሬን ቀውስ የባይደን አስተዳደርን ተጨባጭ የአመራር ድክመት ያሳበቀ ሆኗል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ቀውስ የባይደን አስተዳደር ተጨባጭ የአመራር ድክመት እንዳለበት ያሳበቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡
አሜሪካ እንደ ዓለም ኃያል ሀገር በችግር ፈቺነት፣ በመፍትሄ አመላካችነት ፣ በመሪነት እና በወታደራዊ መሳሪያ አቅርቦት ልቃ ከመውጣት ይልቅ ከትንንሽ…
ናይጄሪያ በአፍሪካ ትልቁን የማዳበሪያ ፋብሪካ ስራ አስጀመረች
አዲስ አበባ፣መጋቢት 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ናይጄሪያ በ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ያስገናበችውን በአፍሪካ ትልቁን የማዳበሪያ ፋብሪካ በይፋ ስራ አስጀመረች።
የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ሙሃመድ ቡሃሪ በመክፈቻ ስነ ስርቱ ላይ እንደተናገሩት በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት…