Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ዓለም ላይ የምግብ ነክ ሸቀጦች ዋጋ ከ10 አመታት በኋላ ከፍተኛ ጭማሪ አሳይቷል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዓለም ላይ የምግብ ነክ ሸቀጦች ዋጋ በከፍተኛ ፍጥነት መጨመሩን አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ያወጣው መረጃ ዓለም ላይ ወርሃዊ የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ከ10 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱን…

የእስራኤል ተፎካካሪ ፓርቲዎች አዲስ መንግስት ለመመስረት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የለዘብተኞቹ የሺ አቲድ ፓርቲ መሪ ያይር ላፒድ ስምንት ፓርቲዎችን ያካተተ የጥምር መንግስት ለመመስረት መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ ፓርቲዎቹ በዙር ለማስተዳደር የተስማሙ ሲሆን የቀኝ ዘመሙ የያሚና ፓርቲው ናፍታሊ ቤኔት ቀዳሚውን የጠቅላይ…

የአፍሪካ ህብረት ማሊን ከአባልነት አገደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ማሊን በቅርቡ የተደረገውን መፈንቅለ መንግስት ተከትሎ ከህብረቱ አባልነት ማገዱን አስታወቀ፡፡ ህብረቱ በሃገሪቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለሁለተኛ ጊዜ መፈንቅለ መንግስት መካሄዱን ተከትሎ ነው እገዳውን ያስተላለፈው፡፡…

የቻይናው ሲኖቫክ ክትባት ለኮቪድ19 ድንገተኛ ጥቅም እንዲውል እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የቻይናው ሲኖቫክ ክትባት ለኮቪድ19 ድንገተኛ ጥቅም እንዲውል እውቅና ሰጠው፡፡ እንደ ድርጅቱ መግለጫ ክትባቱ ምልክት የሚያሳዩትን በ51 በመቶ እንዲሁም ስር የሰደደ ምልክት ያሳዩትን ሙሉ በሙሉ መከላከል ችሏል፡፡ ይሁን…

እስራኤል እና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የመጀመሪያውን የቀረጥ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የመጀመሪያውን የቀረጥ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የእስራኤል የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥ ሃገራቱ የኢንቨስትመንት ጥበቃን ያካተተና የመጀመሪያ የሆነውን የቀረጥ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ…

ቻይና የሁለት ልጅ ፖሊሲዋን ልታነሳ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ ትተገብረው የነበረውን የሁለት ልጅ ፖሊሲ ልታሻሽል ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣናትን ዋቢ ያደረገው የሺንዋ ዘገባ መንግስት ጥንዶች ሶስት ልጆችን እንዲወልዱ ሊፈቅድ መሆኑን ያመላክታል፡፡ መንግስት ከዚህ በፊት…

መፈንቅለ መንግስቱን የመሩት ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ የማሊ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሊ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ወታደራዊ መሪውን ኮሎኔል አሲሚ ጎይታን የሃገሪቱ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት አድርጎ ሰየመ፡፡ ኮሎኔል ጎይታ ከቀናት በፊት በመፈንቅለ መንግስት ስልጣኑን ከያዙ በኋላ የሃገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት እንደሆኑ ማወጃቸው…

በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዳግም የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሊከሰት ይችላል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዳግም የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ይከሰታል መባሉን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለስደት ተዳርገዋል፡፡ የሃገሪቱ መንግስት በጎማ ከተማ ዳግም የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሊከሰት እንደሚችልና የከተማዋ ነዋሪዎችም ከተማዋን…

በዓለም በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን አልፏል፡፡ እስካሁን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ168 ሚሊየን 535 ሺህ በላይ ሲሆን፥ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡…

አፍሪካ የተሻለ ሰላም አንድነትና ብልጽግና እንዲኖራት ቁርጠኛ ልንሆን ይገባል – የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አፍሪካ የተሻለ ሰላም አንድነት እና ብልጽግና እንዲኖራት ከመቼውም ጊዜ በላይ ቁርጠኛ ልንሆን ይገባል ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳፋኪ መሃመት ተናገሩ፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት የአፍሪካ ቀንን…