Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አፍሪካ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ሕብረቱና አባል ሀገራት ጠንክረው መሥራት አለባቸው- ሙሳ ፋኪ መሐመት
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ሕብረቱ እና አባል ሀገራት ጠንክረው መሥራት እንዳለባቸው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ መሐመት ገልጸዋል።
ኮሚሽነሩ በ37ኛው የሕብረቱ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት…
ሩሲያ የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው የካንሰር መከላከያ ክትባት ለማግኘት መቃረቧን ገልጸዋል፡፡
በሞስኮ በፊውቸር ቴክኖሎጂ ፎረም ላይ ስለ ሩሲያ የህክምና ሣይንስ ወቅታዊ ሁኔታ ያነሱት ፕሬዚዳንት ፑቲን፥ ካንሰርን አስቀድሞ በመለየት እና…
ብሪክስ በፈረንጆቹ 2028 ቡድን ሰባት ሀገራትን በኢኮኖሚ ይበልጣል ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት በሚቀጥሉት አራት ዓመታት ውስጥ ከቡድን ሰባት አባል ሀገራት በጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ ብልጫ እንደሚኖራቸው የብሪክስ ልማት ባንክ ኃላፊ ዲልማ ሩሴፍ ገለጹ።
በዱባይ በተካሄደው የዓለም መንግስታት…
የአፍሪካ ሀገራት የሰው ኃይል ልማት ላይ በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት አካታችና ዘላቂነት ያለው ዕድገት ለማስመዝገብ የሰው ኃይል ልማት ላይ በትኩረት ሊሠሩ እንደሚገባ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን አመላከተ።
44ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ…
በኮንጎ ወንዝ ሁለት ጀልባዎች ተጋጭተው በርካቶች ሞቱ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኪንሻሳ አቅራቢያ በኮንጎ ወንዝ ውስጥ ሁለት ጀልባዎች ተጋጭተው በርካታ ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች መጥፋታቸው ተገለጸ፡፡
ሰዎችንና ሸቀጦችን ጭነው ሲጓዙ በነበሩ ሁለቱ ጀልባዎች መካከል በተከሰተው የመጋጨት አደጋ ምን ያህሉ…
አሜሪካ ለእስራኤል፣ ዩክሬን እና ታይዋን የ95 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ አፀደቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ሴኔት ለእስራኤል፣ ዩክሬን እና ታይዋን የ95 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፅድቋል፡፡
ድጋፉ በሴኔቱ 67 ለ32 በሆነ አብላጫ ድምፅ መፅደቁ የተገለፀ ሲሆን የሴኔቱ የሪፐብሊካን ተወካዮች ውሳኔውን መቃወማቸው…
ፕሬዚዳንት ማክሮን በዩክሬን የሚያደርጉትን ጉብኝት መሰረዛቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደህንነት ጉዳዮች ምክንያት በዩክሬን የሚያደርጉትን ጉብኝት መሰረዛቸው ተሰምቷል፡፡
የፕሬዚዳንት ማክሮን የዩክሬን ጉብኝት በፈረንጆቹ ከፊታችን የካቲት 13 እስከ 14 ቀን ታቅዶ እንደነበር…
ኢራቅ በአሜሪካ የሚመራው ጥምር ተልዕኮ እንዲያበቃ የሚደረገው ውይይት መቀጠሉን ገለጸች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚመራው ዓለም አቀፍ ጥምረት በኢራቅ ያለውን ተልዕኮ ለማስቆም አዲስ ዙር ውይይት መቀጠሉን የኢራቅ መንግስት አስታውቋል።
የኢራቅ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ያህያ ራሶል÷ወታደራዊ ሁኔታን፣ በአሸባሪ ቡድኑ የሚደርሰውን ስጋት…
“በጋዛ ያለውን ጦርነት ማስቆም የሚቻለው በፖለቲካዊ መንገድ ነው” – ኢራን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ ያለውን ጦርነት ማስቆም የሚቻልበት ብቸኛው መንገድ ፖለቲካዊ መፍትሔ መሆኑን ኢራን ገለጸች፡፡
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴን አሚራብዶላሂን በሊባኖስ ባደረጉት የአንድ ቀን ጉብኝት ከሊባኖሱ አቻቸው አብደላ ቡ ሀቢብ ጋር የቀጣናውን ወቅታዊ…
አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት ለሰላም መስፈን በአንድነት እንዲቆሙ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት ለሰላም መስፈን በአንድነት እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ዋና ፀሐፊው በኒውዮርክ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጽሕፈት ቤት በፈረንጆቹ 2024 ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮችን…