Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቻይና በቀይ ባሕር በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት እንዲያበቃ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀይ ባሕር በሚጓጓዙ የንግድ መርከቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት አብቅቶ ሰላማዊ ጉዞ እንዲኖር የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጥሪ አቅርበዋል። ሚኒስትሩ ጥሪውን ያቀረቡት በዛሬው ዕለት ከየመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በቻይና ቤጂንግ…

በሕንድና ባንግላዲሽ የተከሰተ አውሎ ነፋስ የ9 ሰዎችን ሕይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በሕንድ እና ባንግላዲሽ “ሬማል” የተሰኘ ከባድ አውሎ ነፋስ ባስከተለው አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ ከ1 ሚሊየን የሚልቁ ተፈናቀሉ፡፡   አውሎ ነፋሱ በባንግላዲሽ ሞንግላ ወደብ እንዲሁም በሕንድ ሳጋር ደሴቶች አቅራቢያ መከሰቱን…

ለ67 ዓመታት በበረራ አስተናጋጅነት ያገለገሉት ቤቲ ናሽ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በአሜሪካ አየር መንገድ ለ67 ዓመታት በበረራ አስተናጋጅነት በማገልገል የክብረ ወሰን ባለቤት የነበሩት ቤቲ ናሽ በ88 ዓመታቸው ህይወታቸው ማለፉ ተገለፀ፡፡ አየር መንገዱ እንዳስታወቀው÷ ቤቲ ናሽ የተባሉት ግለሰቧ በአሜሪካ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ…

ሰሜን ኮሪያ ተጨማሪ የስለላ ሳተላይት ለማምጠቅ ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ሰሜን ኮሪያ ከፈረንጆቹ ግንቦት 27 እስከ ሰኔ 4 ባለው ጊዜ ውስጥ ተጨማሪ የስለላ ሳተላይት ለማምጠቅ ማቀዷን ለጃፓን አሳውቃለች።   ባለፈው ህዳር ወር ውስጥ የመጀመሪያውን የስለላ ሳተላይት ማምጠቋ እና ሰፊ ውግዘት ማስተናገዷም…

ሃማስ በቴል አቪቭ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በማዕከላዊ እስራኤል ቴል አቪቭ አካባቢ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አል ቃሲም ብርጌድ÷በዛሬው ዕለት በቴል አቪቭ አካባቢ“መጠነ ሰፊ” የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይፋ አድርጓል፡፡…

የሁቲ አማጺያን ሁለት የፀረ መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ቀይ ባህር ማስወንጨፋቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማጺያን ሁለት የፀረ መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ቀይ ባህር ማስወንጨፋቸውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ፡፡ ሚሳኤሎቹ በአሜሪካ መራሹ ጥምር ሀይልም ሆነ በንግድ መርከቦች ላይ…

ዩክሬን በሞስኮ የሙዚቃ ኮንሰርት አዳራሽ ጥቃት ቀጥተኛ ተሳትፎ አድርጋለች ስትል ሩሲያ ወነጀለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ140 በላይ ሰዎች ለህልፈት በተዳረጉበት በሞስኮ አቅራቢያ በሚገኝ ኮንሰርት አዳራሽ ላይ በተፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት የዩክሬን ወታደራዊ መረጃ ቀጥተኛ ተሳትፎ ነበረው ሲሉ የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ አሌክሳንደር…

በሜክሲኮ በተከሰተ የመድረክ መደርመስ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሜክሲኮ በተከሰተ የመድረክ መደርመስ አደጋ አንድ ህፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች ህወታቸው ማለፉ ተገለፀ፡፡ አደጋው የሜክሲኮ ሴንተሪሰት ሲቲዝንስ ንቅናቄ ፓርቲ መሪ ጆርጌ አልቫሬዝ ሜኔዝ በኒኦቮ ሊዮን ግዛት የምርጫ ቅስቀሳ እያደረጉ በነበረበት ወቅት…

ቻይና በታይዋን ዙሪያ ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በታይዋን ዙሪያ የባህር እና የአየር ወታደራዊ ልምምዶችን ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ ለሁለት ቀናት ይቆያል የተባለው ልምምዱ የታይዋን አዲሱ ፕሬዝዳንት በሹመታቸው ወቅት የታይዋን ሉዓላዊነት አስጠብቃለሁ ሲሉ ቃል መግባታቸውን ተከትሎ…

በሲንጋፖር የመንገጫገጭ አደጋ ያጋጠመው አውሮፕላን መንገደኞች 20ዎቹ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲንጋፖር በበረራ ወቅት ከባድ የመንገጫገጭ አደጋ ያጋጠመው አውሮፕላን መንገደኞች መካከል 20ዎቹ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ተነገረ። አውሮፕላኑ በሲንጋፖር ቻንጊ አውሮፕላን ማረፊያ እንዲደርስ ታቅዶ የነበረ ሲሆን፥ እስከአሁን ምክንያቱ…