Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠ/ሚ ዐቢይ ባለፈው ዓመት በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ከተተከሉ ችግኞች 84 በመቶዎቹ መፅደቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው ዓመት በአረንጓዴ ዐሻራ ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተተከሉት ችግኞች ውስጥ 84 በመቶዎቹ መፅደቃቸውን አስታወቁ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፅ ባሰፈሩት ፅሁፍ በአረንጓዴ ዐሻራ…

ፊንላንድ ለኢትዮጵያ የ4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለኢትዮጵያ የ4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች። ድጋፉ በኢትዮጵያ በዋን ዋሽ ፕሮግራም ለሚተገበረው የስነ ንጽህና መጠበቂያ ፕሮግራም እንደሚውል በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል። የኮሮና…

አየር መንገዱ ከቦይንግ ኩባንያ እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ የካሳ ክፍያ እንደሚጠብቅ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ ድረስ የካሳ ክፍያ እንደሚጠብቅ አስታወቀ።   የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፥ አየር መንገዱ በቦይንግ 737 ማክስ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የእስልምና እምነት ተከታዮች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካበቢ በመገኘት አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የእስልምና እምነት ተከታዮች ጎብኝተዋል። በጉብኝቱም የበርካታ ቤተሰብ ኃላፊነት ያለባቸውና ኑሮአቸውን በብዙ ችግር…

ኢትዮጵያውያን ሳይዘናጉ በኮቪድ-19 ዙሪያ የወጡትን መመሪያዎች እንዲተገብሩ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉ ለአፍታም ሳይዘናጉ በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የወጡትን መመሪያዎች እንዲተገብሩ አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ላይ ባስተላፉት መልዕክት ቫይረሱን…

ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 225 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 225 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው 5 ወንድ እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በመጪው ክረምት ለሚካሂደው የ5 ቢሊዮን ችግኞች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሚደረገውን ዝግጅት መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡…