የሀገር ውስጥ ዜና የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን 50 በመቶ የኪራይ ቅናሽ አደረገ Tibebu Kebede Apr 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የ50 በመቶ የኪራይ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ። የኮርፖሬሽኑ ስራ አስኪያጅ አቶ ረሻድ ከማል ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ኮርፖሬሽኑ ከዚህ ወር ጀምሮ በሚያከራያቸው 18 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ለህዳሴው ግድብና ለኮቪድ 19 መከላከል ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ለህዳሴው ግድብና ለኮቪድ 19 መከላከል ድጋፍ አደረጉ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በበፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ”እውነትም እያንዳንዱ ድርጊት ተመጣጣኝ ምላሽን ያስከትላል፣ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮችን ጨምሮ እኔንም በበጎ…
ፋና 90 በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1 ግለሰብ የኮሮናቫይረስ ተገኘበት – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የሰጡት መግለጫ Meseret Demissu Apr 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=zlituE3ItdA
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከሱዳን የሉዐላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተና ጀነራል አብደል ፈታህ አብደልራህማን ቡርሃን ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ ሌተናል ጄነራል አብደል ፈታህ አብደልራህማን ቡርሃን ጋር በስልክ ተወያዩ። በነበራቸው ቆይታም ለኮቪድ19 ቀውስ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ…
ፋና 90 የሸማቾች የህብረት ስራ የምርት አቅርቦት በአዲስ አበባ Meseret Demissu Apr 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=fePESGLIDQs&t=1s
ፋና 90 30 የሚሆኑ የፈጠራ ሥራዎችን ጨምሮ 7የአንድሮይድ መተግበሪያዎች ፈጠራ ባለቤት የሆነው ኢዘዲን ካሚል #በፋና 90 Meseret Demissu Apr 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=DOi91oIHYig&t=339s
የሀገር ውስጥ ዜና በለይቶ ማቆያ የነበሩ 554 ግለሰቦች ከቫይረሱ ነፃ በመሆናቸው ከማኅበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደረገ Meseret Demissu Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ የነበሩ 554 ግለሰቦች በተደረገላቸው ምርመራ ከኮሮናቫይረስ ነጻ በመሆናቸው ከህብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ መደረጉን ጤና ሚኒትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ። የለይቶ ማቆያ የኮሮናቫይረስ በማኅበረሰቡ ውስጥ እንዳይስፋፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ ተገኘበት Tibebu Kebede Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ እንደተገኘበት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 294 ሰዎች መካከል1 ግለሰብ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት ነው በፌስቡክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ ነገ በሚያደርገው ልዩ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ያፀድቃል Tibebu Kebede Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባውን በነገው እለት ያካሂዳል። ምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለዶ/ር ቴድሮስና ለዓለም ጤና ድርጅት ድጋፋቸውን ገለፁ Tibebu Kebede Apr 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት ተገቢውን ስራ አልሰራም በሚል በአሜሪካ መንግስት እና በሌሎች አካላት በድርጅቱ እና በድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ላይ ጫና ለመፍጠር እየሞከሩ ነው። ይህንን ተከትሎም የአፍሪካ ህብረትና ሌሎች…