Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኢትዮጵያና ሶማሊያ በቀጣናው መረጋጋትን ለማስፈን በጋራ ለመስራት ቁርጠኝነታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) የተመራ ልዑካን ቡድን በሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርጓል። ቡድኑ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኽ መሐመድ ጋር  ውጤታማ ውይይት ያደረገ ሲሆን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፕሬዚዳንቱ…

ኢቢሲ ወደ ተሻለ ምዕራፍ እንዲሸጋገር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) አሁን ካለው ደረጃ ወደ ተሻለ ምዕራፍ እንዲሸጋገር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ሸጎሌ የሚገኘውን የኢቢሲ ዋና…

ቲካድ ለአፍሪካ ጃፓን ግንኙነት ወሳኝ በመሆኑ ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶኪዮ ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ኮንፈረንስ (ቲካድ) ለአፍሪካ ጃፓን ግንኙነት ወሳኝ መድረክ በመሆኑ ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች ሲሉ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳነት ጂሚ ካርተር ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ 39ኛው የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ካርተር ታላቅ የሀገር መሪና ለብዙዎች…

በመርካቶና አንዳንድ አካባቢዎች የደረሠኝ ቁጥጥሩ ውጤት አምጥቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መርካቶን ጨምሮ በሥምንት ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ዋና ዋና የግብይት ሥፍራዎች ደረሠኝ በመቁረጥ እና ተያያዥ ጉዳይ ላይ እየተከናወነ ያለው ቁጥጥር ውጤት አምጥቷል ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከተማዋ ማግኘት…

ፕሬዚዳንት ታዬ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በዓለም ላይ የ2025 አዲስ ዓመትን ለሚያከብሩ ሁሉ÷ ዓመቱ የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆላቸው በማኅበራዊ…

እንደ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ያሉ ታሪካዊ ምልክቶች የሀገርን ዓለም አቀፍ ገፅታ ለማሳደግ ሚናቸው የጎላ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ያሉ ታሪካዊ ምልክቶች የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ ገፅታ በማሳደግ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚጫወቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስገነዘበ፡፡ የታደሰው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት፣ ባሕላዊ ቅርስን ለኢኮኖሚ እድገት አስትዋጽኦ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ 

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ "በዓለም ላይ የ2025 አዲስ ዓመትን ለሚያከብሩ…

ፓርቲያችን ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓርቲያችን ብልፅግና ትናንት የሥርዓተ-መንግሥት አሥተዳደራችን አንድ አካል ሆነው ካለፉ ልንቀይራቸው ከማንችላቸው ታሪኮች ጋር ፈፅሞ ፀብ የለውም ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና…

የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ተከታታይ ቀናት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና በልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ ሲመክር የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን አጠናቅቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው ከውይይቶቹ በመነሳት የተለያዩ ውሳኔዎች እንዳሳለፈ እና…