በአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ለሁለንተናዊ የእድገት ትግበራ ጥቅም ላይ ሊውል ይገባል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍን በማላቅ ለሁለንተናዊ የእድገት ትግበራ ጥቅም ላይ ሊውል ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።
ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ…