የእሳተ ገሞራ ፍንዳታው በንቁ ቅልጥ አለቶች መብላላት የተከሰተ ነው – አታላይ አየለ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የተከሰተው የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በንቁ ቅልጥ አለቶች መብላላት ምክንያት የተፈጠረ ነው አሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አታላይ አየለ (ፕ/ር)፡፡
በአፋር…