Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አቶ ታዬ ደንደአ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ግብረ- ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት ታዬ ደንደአ በዛሬው ዕለት በሕግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ ከአቶ ታዬ ደንደአ በቁጥጥር ሥር መዋል ጋር በተያያዘ የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የፊታችን ታኅሣስ 7 ቀን በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ምክክር እንደሚያደርግ ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ታኅሣስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም በአውሮፓ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በመላው ዓለም ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር…

የትምህርት ሚኒስቴር ከጣሊያን አቻው ጋር የትብብር መግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና መስክ አብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ሥምምነት ሠነድ ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የጣሊያኑ አቻቸው ጁሴፔ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዡ ቢንግ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ለጀመረችው ሁለንተናዊ የአየር ንብረት ስትራቴጂካዊ አጋርነት…

ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ስትራቴጅካዊ አጋርነቷን ለማጠናከር አስተዋጽዖ አለው – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ስትራቴጅካዊ አጋርነቷን ለማጠናከር አስተዋጽዖ አለው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኳታር 21ኛው የዶሃ ፎረም ላይ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በአሶሳ ከተማ የተሰሩ ቤቶች እና የመማሪያ ክፍሎች ለማህበረሰቡ ተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በበጎ ፈቃድ መርሐ ግብር የተሰሩ ቤቶች እና ትምህርት ቤቶች ለማህበረሰኑ ተላልፈዋል። ትምህርት ቤቱ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ አካል የሆነው በአሶሳ ዞን ኡራ…

የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፖሊስ የመጀመሪያ ሥራ መረጃ መር የኅብረተሰብ አገልግሎት ላይ የተመሰረተ የወንጀል መከላከል ተግባር በመሆኑ…

የሱዳን ግጭት በሰለማዊ መንገድ እንዲፈታ ኢትዮጵያ ድጋፏን አጠናክራ ትቀጥላለች – ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ግጭት ሰለማዊ መፍትሄ እንዲያገኝ ኢትዮጵያ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ41ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ልዩ…