Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ለታዳጊ ሀገራት የሚደረገው የልማት ፋይናንስ በቂና ፍትሃዊ አይደለም – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታዳጊ ሀገራት የሚደረገው የልማት ፋይናንስ በቂና ፍትሃዊ አለመሆኑ አሁንም እንደቀጠለ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አመለከቱ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ በተካሄደውን የዘላቂ ልማት ግቦች አፈጻጸም ጉባዔ ላይ…

የተመድ ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኢትዮጵያ ለስደተኞች እያደረገች ያለውን መስተንግዶ አደነቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ ኢትዮጵያ በስደተኞች ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ አድንቀዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኮሚሽነሩ ጋር ተገናኝተዋል።…

ሕዳሴ ግድብ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል – ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘርፈ ብዙ የልማት ተጠቃሚነት አዲስ ምዕራፍ መክፈቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ ሃሰን ÷ አራተኛና የመጨረሻ ዙር ሙሌት ተጨማሪ የሃይል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካናዳ የበረራ አድማሱን ለማስፋት የሚያስችለው ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አድማሱን በካናዳ ለማስፋት እንዲችል ውይይት ተደርጓል፡፡ ምክክሩ ፥ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የሚመራው የልዑካን ቡድን ከካናዳ አየር መንገድ ዋና ተደራዳሪ ሸንድራ ሜሊያ እና ተደራዳሪ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ማርክ ሱዝማን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያና በፋውንዴሽኑ መካከል ያለው ግንኙነት የሚደነቅ እንደሆነ…

አቶ ደመቀ መኮንን በ78ኛው የተመድ የመሪዎች ጉባዔ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው 78ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ የመሪዎች ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡  ጉባዔው በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ…

በሕዝቦቿ የተባበረ ብርቱ ጥረት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ እናስረክባለን – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝቦቿ የተባበረ ብርቱ ጥረት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ እናስረክባለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የሁለተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ዓመት የአረንጓዴ አሻራ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የወባ ስርጭትን ለመቆጣጠር ቴክኖሎጂን ማዳበርና መሳሪያዎችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል – ዶ/ር ሊያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የወባ ወረርሽኝ ለበርካታ ሰዎች በተለይም ለህፃናት ሞት አይነተኛ ምክንያት መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዘጠነኛው የፓን አፍሪካ የወባ ትንኝ መከላከል ማህበር ዓመታዊ ስብሰባና ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

የኢትዮጵያና ኩባን ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከስምምነት ላይ መደረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ኩባን ጠንካራ ወዳጅነትና የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ከስምምነት ላይ መደረሱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ከመስከረም 4 እስከ መስከረም 5 ቀን 2016 ዓ.ም በኩባ…

የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ቅርስ ኮሚቴ የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ውሳኔ አሳልፏል። በኦሮሚያ ክልል የሚገኘው የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በኢትዮጰያ ሁለተኛው…