Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በሶላት ስነ-ስርዓት ነው የተከበረው፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሃይማኖታዊ…

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰመራ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ነው የተከበረው፡፡ በአከባበር ስነ-ስርዓቱ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ…

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የአረፋ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላው ኢትዮጵያ በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት አድርጎ ፀጥታ የማስከበር ሥራውን እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ የጋራ ግብረ ኃይሉ 1 ሺህ 444ኛውን የኢድ አል አድሃ…

ከልዩ ልዩ ቦታ ብንመጣም ፣ ልዩ ልዩ ማንነት ቢኖረንም ፣ የተለያየ ቋንቋ ብንናገርም፣ የተለያየ ሃይማኖት ብንከተልም ፣ ኢትዮጵያ ሲባል አንድ እንሁን…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከልዩ ልዩ ቦታ ብንመጣም ፣ ልዩ ልዩ ማንነት ቢኖረንም ፣ የተለያየ ቋንቋ ብንናገርም፣ የተለያየ ሃይማኖት ብንከተልም ፣ ኢትዮጵያ ሲባል አንድ እንሁን ሲሉ  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1444ኛው የዒድ…

በተለያየ ሙያ የሰለጠኑ የባሕር ኃይል አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል በተለያየ ሙያ ያሰለጠናቸውን የባሕር ኃይል አባላትን አስመረቀ፡፡ ተመራቂዎቹ  በናቪጌሽን፣ ኤሌክትሪሲቲ፣ በኮሙኒኬሽን፣ በአርማመንትና በሌሎች መሰል ሙያዎች በሀገር ውስጥና በውጭ የሰለጠኑ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ ምክክሩ ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ ጉዳዩን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷በኢትዮጵያ በተለያዩ የፖለቲካ እና የሃሳብ መሪዎች…

ቻይና በኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ልማትን ለማሳደግ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ልማትን በማሳደግ የዜጎችን ህይወት ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጻለች፡፡ የኢትዮጵያ፣ የቻይና መንግስት እና የተመድ የልማት ፕሮግራም የባዮጋዝ፣ የባዮማስ እና የፀሐይ ኃይል የደቡብ…

ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማ በመቀጠም የሕዝቦችን አብሮነት ማጠናከሪያ ማድረግ ይገባል – ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ለበጎ ዓላማ በማዋል የሕዝቦችን አብሮነት ማጠናከሪያ ማድረግ ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢንተርኔት…