መደመር የተበታተነን ጉልበት ወደ ጠንካራ ሀይል የሚቀይር ነው – ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛውን ቀን የያዘው "ቃል ፤ተግባር፤ ትውልድ" በሚል በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተዘጋጀው አውደ ርዕይ ዛሬም በአብርሆት ቤተ መጽሐፍት በመደመር መጽሐፍት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ቀጥሎ ተካሂዷል ።
በአውደ ርዕዩ መደመር ፣ የመደመር መንገድ…