Browsing Tag
የተመረጡ
የጠ/ሚ ዐቢይ ወደ አሜሪካ መሄድ ብዙ ለውጥ አምጥቷል- አቶ ዘመዴነህ
https://www.youtube.com/watch?v=dfv_-k8Q4po
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የፌደራል ተቋማትን ለመጠበቅ መቀሌ ገባ
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት መሠረት በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት የሚተዳደሩ ተቋማትን ለመጠበቅ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በዛሬው ዕለት ትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ገብቶ ሥራ መጀመሩን ገለፀ፡፡
መንግስትና ህወሓት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የደረሱባቸውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…
በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን (ስማርት ሲቲ) ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የከተማው ከፍተኛ የስራ…
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በቀጣዩ የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በተሞክሮነት ሊቀርብ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በቀጣዩ የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በተሞክሮነት እንደሚቀርብ በአፍሪካ ሕብረት የፖለቲካ ፣ የሰላም እና ደኅንነት ጉዳዮች ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዲዎዬ ገለጹ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…
መቀሌን ጨምሮ 27 ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት አገኙ – ሙሉ መግለጫውን ይከታተሉ
https://www.youtube.com/watch?v=M8teKdTQcTU
የቁልቢ እና የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የቁልቢ እና የሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም መጠናቀቁን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ እና የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቁ፡፡
የሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ናስር መሀመድ እንደገለጹት፥ ዓመታዊው…
በደቡብ ጎንደር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ፡፡
የአማራ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ጦርነት አውዳሚና አጥፊ መሆኑን ገልጸው ኢትዮጵያ ጦርነት ውስጥ የገባችው…
በሰሜኑ አካባቢ የተፈጠረውን ግጭት በሰላም ለመፍታት የተጀመረው እንቅስቃሴ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ተሸጋግሯል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሀገራችን በሰሜኑ አካባቢ የተፈጠረውን ግጭት በሰላም ለመፍታት የተጀመረው እንቅስቃሴ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ፡፡
አቶ ደመቀ መኮንን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…