የሀገር ውስጥ ዜና አየርላንድ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከሚነኩ ድርጊቷ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ ጠየቀች Melaku Gedif Oct 13, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ የፀጥታው ምክር ቤትና የአውሮፓ ህብረትን በመጠቀም እየፈፀመች ከሚገኘው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከሚነካ ድርጊቷ እንድትታቀብ ኢትዮጵያ ጠየቀች። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለዓየርላንድ የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና 10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ይካሄዳል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Amele Demsew Oct 13, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እንደሚካሄድ አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፎረሙ የሰላምና ደህንነት እንዲሁም የፀጥታ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ በትምህርት ላይ እየመጣ ላለው ለውጥ ማሳያ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዮሐንስ ደርበው Oct 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና አሰጣጥ በትምህርት ላይ እየመጣ ላለው ለውጥ አንዱ ማሳያ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቅን…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅትም አቶ ደመቀ መኮንን የሁለቱን ሀገራት የረጅም ጊዜ ግንኙነት አንስተዋል። በዚህ ወቅትም…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Oct 12, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መጠናቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ማምሻውን በሰጠው መግለጫ ፈተና ይወስዳሉ ተብለው ከሚጠበቁ 595 ሺህ የማህበራዊ ሣይንስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Oct 12, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዓመታዊ ጉባዔ ላይ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን አንገብጋቢ ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል መሆን አለበት- ከፍተኛ አመራሮች Shambel Mihret Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ስር የሰደዱ አንገብጋቢ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል መሆን እንዳለበት ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ገለጹ፡፡ የክልል ርዕሳነ-መስተዳድሮች እና ከፍተኛ አመራሮች ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ባቀረበው…
የሀገር ውስጥ ዜና ወጣቶች በሚጓዙባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቋሚ ወንድማማችነትን መትከል አለባቸው- አቶ ደመቀ መኮንን Shambel Mihret Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ዲፕሎማሲ ወጣቶቿ በሚጓዙባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቋሚ ወንድማማችነትን መትከል እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን በጎ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ Feven Bishaw Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 1ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ ስድስተኛ የፓርላማ ዘመን 2ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ የእለቱን የመወያያ አጀንዳዎች በማጽደቅ ውይይቱን ቀጥሏል፡፡ በቀረቡት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ሦስተኛውን ሃገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር አስጀመሩ Meseret Awoke Oct 11, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ሦስተኛውን ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር በይፋ አስጀመሩ፡፡ የሳይበር ደህንነት ወርን በማስመልከት የተዘጋጀውን ዓውደ ርዕይም መርቀውው ከፍተዋል፡፡ "የተቀናጀ…