Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የሕግ ማስከበር እርምጃው ሕዝብ በመንግስት ላይ ያለውን እምነት ያጸና እንደሆነ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በመንግስት እየተወሰደ ያለው የተጠናከረ ህግ የማስከበር እርምጃ ሕዝብ በመንግስት ላይ ያለውን እምነት ያጸና መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። ጠንካራ መንግስት ባልዳበረበትና ግጭትና በጥብጥ በነገሰበት…

የኢትዮጵያ ሴቶች የሰላም ግንባታ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሴቶች የሰላም ግንባታ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በተገኙበት ተካሄደ፡፡ የሰላም ግንባታ ማብሰሪያ መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ…

የህወሃት ሽብር ቡድን የእርዳታ አውሮፕላኖች መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳያርፉ መከልከሉን መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ሽብር ቡድን የእርዳታ አውሮፕላኖች መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳያርፉ መከልከሉን መንግስት ገለፀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ በትግራይ ክልል በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች አስፈላጊው ሰብአዊ ድጋፍ…

አሸባሪው ሸኔን ጨምሮ በሌሎች ህገ-ወጥ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የኦሮሚያ እና አማራ ክልል ርዕሳነ…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔን ጨምሮ በሌሎች ህገ-ወጥ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የኦሮሚያና አማራ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳደሮች አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ…

የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሕግ ማስከበር እርምጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሕግ ማስከበር እርምጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ኮሚቴው በስብሰባው በወቅታዊ ሀገራዊ የጸጥታ ጉዳይ እና…

ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ከትናንት ጀምሮ መውሰድ በጀመረው ኦፕሬሽን ጠንካራ አስተማሪ ስራ እየሰራ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ከትናንት ጀምሮ መውሰድ በጀመረው ኦፕሬሽን ጠንካራ የማስተማሪያ ስራ እየሰራ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አራተኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ…

ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንድ ከዛሬ ጀምሮ ችግኝ እንዲተክሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በተባበረ ክንድ በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ ዘመቻ ከዛሬ ጀምሮ ችግኝ እንዲተክሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት አራተኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር…