Browsing Tag
የተመረጡ
‘ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ’ በሚል ርእስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛ ክፍለ ጊዜ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ' በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ጽንፈኝነትን የመከላከል ርምጃዎች ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው።
ከብልጽግና ፓርቲ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዷለም…
አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አነሌና ቤርቦክ ጋር በስልክ ተወያዩ።
በውይይቱ አቶ ደመቀ መኮንን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፖሊስ አመራሮች ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፖሊስ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡
ምክክሩም ፥ በፖሊስ ሪፎርም፣ በኮንትሮባንድ እና በህገወጥነት ተግባራት ላይ እንደሆነ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ወቅታዊ፣ ትኩስ…
አዲስ ወግ “ከጽንፎች መካከል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ”በሚል ርዕስ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስሴክሬታሪያት የሚዘጋጀው የሩብ ዓመቱ አዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ "ከጽንፎች መካከል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ" በሚል ርዕስ እየተካሄደ ነው፡፡
በጽንፈኝነት ፍቺ እና ዐውድ ላይ ያተኮረው የመጀመሪያ ክፍለ ጊዜ በአዲስ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሀገራችን ሀብቶች በኮንትሮባንድ ንግድ ድንበር ተሻግረው እንዳይወጡ መከላከል እንደሚገባ አስገነዘቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሀገራችንን ሀብቶች በኮንትሮባንድ ንግድ ድንበር ተሻግረው እንዳይወጡ መከላከል አስፈላጊ መሆኑን አስገነዘቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ድንበር…
አቶ ደመቀ መኮንን ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር እና ከስዊድን ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሊ እና ከስዊድን ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ማቲልዳ ኧርንክራንስ ጋር ተወያዩ።
በውይይታቸው ወቅትም በድርቅ…
የሸኔ የሽብር ቡድን እና ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን በጋምቤላ ከተማ በድንገት ከፍተውት የነበረው ጥቃት ከሽፏል-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸኔ የሽብር ቡድን ራሳቸውን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር በማለት ከሚጠሩ ታጣቂዎች ጋር በመሆን በጋምቤላ ከተማ ከፍቶት የነበረው ድንገተኛ ጥቃት በጸጥታ ኃይሎች የተቀናጀ ጥረት መክሸፉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ…
መንግስት ከህወሓት ጋር በድብቅ ተደራድሯል የሚለው መረጃ መሰረተ ቢስ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ
https://www.youtube.com/watch?v=CCRlX25_Kmg
የፓርላማ አባላት ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ ምን አሉ ?
https://www.youtube.com/watch?v=0YSLyO-MZbE