ጃፓን በትግራይ ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 265 ሚሊየን ብር ድጋፍ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ጉዳት ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል ድጋፍ ይፋ አደረገች፡፡
ድጋፉ በአብዛኛው ሴቶችና ህጻናትን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑንም የጃፓን ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
አጠቃላይ ድጋፉ…