Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ምዕራፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን በሲዳማ ክልል በሐዋሳ ከተማ ሲያከናውነው የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ አጠናቋል። የክልሉን አጀንዳ ያደራጁ ወኪሎችም አጀንዳቸውን ለሀገራዊ ምክክሩ አስረክበዋል። በሲዳማ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ…

ብሔራዊ የሲቪል አቪዬሽን ትራንስፎርሜሽን መርሐ-ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን በአቪዬሽን መስክ ኢትዮጵያን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግራትን ብሔራዊ የሲቪል አቪዬሽን ትራንስፎርሜሽን መርሐ-ግብር ይፋ አደረገ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ዳንጌ ቦሩ እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ…

ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ በአኙዋ ዞን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ በአኙዋ ዞን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በፒኝውዶ ከተማ የትውውቅና የውይይት መድረክ አካሄዱ። ውይይቱ በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማምጣት ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ውይይቱን ርዕሰ…

አቶ ማሞ ምህረቱ ከቢል ጌትስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ መስራችና ሊቀ መንበር ባለሃብቱ ቢል ጌትስ ጋር ተወያይተዋል። ቢል ጌትስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ እና ከብሔራዊ መታወቂያ ዲጂታል ፕሮጀክት ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ…

አትሌት ይታያል ስለሺ ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አስገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ይታያል ስለሺ በ17ኛው የፓራሊምፒክ ውድድሮች በ1 ሺህ 500 ወንዶች አይነ ስውር ጭላንጭል (T-11) ፍጻሜ ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አስገኝቷል። አትሌቱ ርቀቱን 4 ደቂቃ ከ23 ሰከንድ ከ21 ማይክሮ ሰከንድ በማጠናቀቅ ሁለተኛ ደረጃ…

ለ4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ለ4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ የ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና የ2017በጀት ዓመት አቅጣጫን እየገመገመ ነው።…

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መሪ ሃሳብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አከባበር አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ የበዓሉን መሪ ሀሳብ ይፋ አድርጓል። ኮሚቴው ባካሄደው ውይይት 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል «ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት»…

የገቢ አሰባሰቡን ለማሳደግ የተቀናጀ ሕግ የማስከበር ሥራ ወሳኝ ነው- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተረጋጋ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመፍጠርና የገቢ አሰባሰቡን ለማሳደግ ወጥነት ያለው የተቀናጀ ሕግ የማስከበር ሥራ ወሳኝ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ አስገነዘቡ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የኮንትሮባንድ፣ የታክስና የንግድ ማጭበርበር…

የጤና ተቋማት በሙሉ አቅማቸው የወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና ላይ እንዲያተኩሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የጤና ተቋማት በሙሉ አቅማቸው የወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሠሩ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አብዱልከሪም መንግሥቴ በወባ በሽታ መከላከል ሣምንት ማስጀመሪያ ላይ በክልሉ የወባ በሽታ ሥርጭት…

በማዕከላዊ ኢትየጵያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ተጀምሯል። በመድረኩ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር)÷ ምክክርን ባህል በማድረግ…