ምግብ ዋስትና ሥራ ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ሳትበገር ራሷን እንድትችል በር ይከፍታል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)(ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትና ሥራ ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ሳትበገር ራሷን እንድትችል በር ይከፍታል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷የኢትዮጵያ የምግብ ዋስትና…