የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከብር ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ከፍ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ስናከብር ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ከፍ በማድረግ እና አንድነታችንን በማጽናት ሊሆን እንደሚገባ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስገነዘቡ፡፡
በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ መርሐ…