ያለፉት 6 ዓመታት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያስጠበቀ ዲፕሎማሲያዊ ድል የተገኘበት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለፉት ስድስት ዓመታት ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን አስጠብቃ መጓዝ የቻለችባቸው እና ዲፕሎማሲያዊ ድሎች የተገኙባቸው ናቸው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ነብዩ ተድላ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ያለፉት 6…