Fana: At a Speed of Life!

የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች የአረጋውያን ማቆያና የሕፃናት ሕክምና ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች በአዲስ አበባ የተመረጡ የአረጋውያን ማቆያ እና የህፃናት ሕክምና ማዕከላትን ጎብኝተዋል። በመርሃ-ግብሩ የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶች የኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል ጎብኝተዋል።…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በሻሸመኔ ክላስተር የተሳታፊዎች ልየታ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ክላስተር በምክክር ሂደቱ የሚሳተፉ የማህበረሰብ ክፍሎች ልየታ እያካሄደ ነው። በክልሉ በአራት ክላስተሮች ተከፋፍሎ የተሳታፊ ልየታ ስራ እየተካሄደ ሲሆን÷ እስካሁን በ282 ወረዳዎች 5 ሺህ…

በጉለሌ ክፍለ ከተማ የተገነባው የተቀናጀ የልማት ስራ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ እንጦጦ አካባቢ የተገነባውን የጉለሌ የተቀናጀ የልማት ስራን በዛሬ እለት በማስመረቅ ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹ በዋነኛነት በአካባቢው እንጨት ከጫካ በመልቀም…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በስዊዘርላንድ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በባዝል ከተማ ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በስዊዘርላንድ 3ኛው የዓለም ዓቀፍ የትብብር መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉ ሲሆን÷ ከዚህ ጎን ለጎንም በስዊዘርላንድ ነዋሪ ከሆኑ…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። በዛሬው ዕለት እየተመረቁ ያሉ ተማሪዎች 778 ሲሆኑ÷ ከዚህ ውስጥ 26 በሶስተኛ ዲግሪ፣ 350 በሁለተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን የተከታተሉ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል። ላለፉት 12 ሳምንታት በ16 ተወዳዳሪዎች መካከል ሲደረግ የነበረው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት በ13ኛ ሳምንቱ…

ቅዱስ ጊዮርጊስና ባህር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው 21ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስና ባህር ዳር ከተማ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ። ዛሬ ምሽት 1፡00 ላይ በተካሄደው ጨዋታ ቸርነት ጉግሳ በ30ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠራት ጎል ባህር ከተማ…

የለውጡ ዓመታት በጠንካራ የዲፕሎማሲ ጥረት በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው – አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የለውጡ ስድስት ዓመታት በጠንካራ የዲፕሎማሲ ጥረት በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት የለውጥ ዓመታት በዲፕሎማሲው መስክ የተከናወኑ ተግባራትን…

የጤናው ዘርፍ የተቀናጀ የጋራ ስብሰባ በመቀሌ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የጤናው ዘርፍ የተቀናጀ የጋራ ስብሰባ በመቀሌ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት እቅድ አፈጻጸም የተገመገመ ሲሆን፤ የባለፈው ስብሰባ ላይ የተቀመጡ የትግበራ ነጥቦች ያሉበት ደረጃ እና…

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በፅንፈኛው ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በፅንፈኛው ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል በአዲስ አበባ በህቡዕ በተደራጀው ፅንፈኛ ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አጠናክሮ…