የሀገር ውስጥ ዜና ክልከላ ተጥሎባቸው ከነበሩ ተሽከርካሪዎች መካከል 58ቱ ከጅቡቲ ወደ ድሬዳዋ ተጓጓዙ Melaku Gedif Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ወደብ ተከማችተው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ክልከላ ተጥሎባቸው ከነበሩ ተሽከርካሪዎች መካከል የመጀመሪያዎቹ 58 መኪናዎች ተጓጉዘው ድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ደርሰዋል። ተሽከርካሪዎቹ ውሳኔ እስኪያገኙ ድረስ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሪታንያ ለቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ሥራ የምታደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ Mikias Ayele Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እየተከናወነ የሚገኘው የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ሥራ ስኬታማ እንዲሆን የብሪታንያ መንግሥት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አምባሳደር ዳረን ዌልች አረጋገጡ፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፀጥታ ችግር የነበሩባቸው አካባቢዎች ከስጋት ወጥተው ፊታቸውን ወደ ልማት አዙረዋል – አቶ አሻድሊ ሀሰን Mikias Ayele Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ ችግር የነበሩባቸው አካባቢዎች ከስጋት ወጥተው ፊታቸውን ወደ ልማት ማዞር ችለዋል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለፁ፡፡ የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት ባለፉት ስምንት ወራት በፀጥታ ዘርፍ የተከናወኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ለሚሳተፉ የቻይና ባለሀብቶች ትብብር ለማድረግ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ Mikias Ayele Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንቦት 1 እስከ 5 በሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ለሚሳተፉ የቻይና ባለሀብቶች ትብብርለማድረግ የሚያስችል ምክክር ተካሂዷል፡፡ በቤጅንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከቻይና-አፍሪካ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች አስተባባሪ ኮሚቴ የስራ ኃላፊዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ያሉ 70 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3ኛው ምዕራፍ ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ 70 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ በይፋ ተጀምሯል። በሣምንት 12 በረራዎችን በማድረግ በሚቀጥሉት አራት ወራት በሳዑዲ ዓረቢያ ሽሜሲ ማቆያ ማዕከል…
የሀገር ውስጥ ዜና በጽንፈኛው ኃይል አመራር እና አባል ላይ እርምጃ ተወስዷል- ፖሊስ ዮሐንስ ደርበው Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጽንፈኛው ኃይል አመራርና አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በተወሰደው እርምጃም÷ የፅንፈኛው አመራርና አንድ የቡድኑ አባል መገደላቸው ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም አንደኛው በቁጥጥር ስር ውሏል ነው ያለው ፖሊስ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅና የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክን ከፈቱ Feven Bishaw Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ እና የስዊዘርላንድ ፕሬዚዳንት ቪዮላ አምኸርድ ሦስተኛውን ዓለም አቀፍ የትብብር መድረክ በባዝል ከተማ ከፍተዋል። ፕሬዚዳንቶቹ ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይትም በስዊዘርላንድ እና በኢትዮጵያ መካከል ስላለው…
የሀገር ውስጥ ዜና ሦስት የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ አባል ሆኑ Mikias Ayele Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጀሪያ ስቶክ ኤክስቼንጅን ጨምሮ ሦስት የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ አባል መሆናቸው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ሠነድ ሙዓለንዋዮች ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ጥላሁን እስማኤል እንደገለፁት÷ በመንግሥትና የግል አጋርነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሁሉም ዘርፎች ሰራዊቱን የመገንባት ሂደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Amele Demsew Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፎች ኢትዮጵያን የሚመጥን ሰራዊት የመገንባት ሂደት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ለቤላ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግንባታ የመሠረተ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሪደር ልማት በሚሠራበት አካባቢ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ Feven Bishaw Apr 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ሥራ በሚሠራበት አካባቢ የተቀናጀ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገበየሁ ሊካሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከኮሪደር ልማቱ ጎን ለጎን የኤሌክትሪክ…