Fana: At a Speed of Life!

መገናኛ ብዙሃን ሀገራዊ ጥቅምንና አንድነትን በማጠናከር በኩል ሁለገብ ኃላፊነት አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሀን ሀገራዊ ጥቅምን በማስጠበቅና የዜጎችን አንድነት በማጠናከር በኩል ሁለገብ ኃላፊነት እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በብሄራዊ ጥቅምና ሙያዊ ጋዜጠኝነት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡…

ዳያስፖራውን በኢንቨስትመንት ዘርፎች ተሳታፊ በሚያደርግ ማዕቀፍ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራውን በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ተሳታፊ በሚያደርግ ማዕቀፍ ዙሪያ በባሕርዳር ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዳያስፖራ ጉዳዮች አማካሪ ጋር በመተባበር…

አየር መንገዱ የጂንካ አውሮፕላን ማረፊያ የመንገደኞች ማስተናገጃ ሕንጻና ድጋፍ ሰጪ መሰረተ ልማቶች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱን የጂንካ አውሮፕላን ማረፊያ የመንገደኞች ማስተናገጃ ሕንጻ እና ድጋፍ ሰጪ መሰረተ ልማቶች አስመረቀ፡፡ የተመረቀው መሠረተ-ልማት በ3 ሺህ 500 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ሲሆን÷ ይህም ወደ ከተማዋ የሚጓዙ መንገደኞችን…

በታይዋን በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የ4 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በመቶዎች መቁሰላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታይዋን በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 711 ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ መድረሱ ተገልጿል፡፡   የታይዋን ምስራቃዊ የባህር ጠረፍ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት ገደማ በሬክተር…

የኦሮሚያ ክልል መንግስትን የ30 ዓመታት ጉዞ የሚያሳይ ዓውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትን የ30 ዓመታት ጉዞ የሚያስቃኝ ዓውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የኦሮሞ ባህል ማዕከል ተከፍቷል። በሥነ-ሥርዓቱ የክልልና የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 5 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ኤሊያስ ከድር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ ባለፉት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አንጎላ ሉዋንዳ የሚያደርገውን በረራ ወደ ዕለታዊ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አንጎላ ሉዋንዳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ከሣምንታዊ ወደ ዕለታዊ ማሳደጉን አስታውቋል፡፡ የበረራው ወደ ዕለታዊ ማደግም ለመንገደኞች የተመቸ የጉዞ አማራጭ እንዲኖራቸው ያስችላል ብሏል አየር መንገዱ፡፡ ወደ…

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላትን የኒሻን ሽልማት ተረከበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላትን የወርቅ ጨረር ያለው የኒሻን ሽልማት ተረክባለች። ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ በስፖርት ዲፕሎማሲ ላበረከተችው አስተዋፅኦ ቀደም ሲል ከጃፓን…

ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ስኬት ስፔን ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የያዘችው ዕቅድ እንዲሳካ ስፔን የምታደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ጉይሌርሞ አንቶኒዮ ሎፔዝ ማክሊላን አረጋገጡ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከአምባሳደሩ እና ከስፓኒሽ…