Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከፖርቹጋል ውጪ ጉዳይና ትብብር ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከፖርቹጋል ውጪ ጉዳይና ትብብር ጋር በትምህርት ዲፕሎማሲ ረገድ አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ ( ዶ/ር) እና በፖርቹጋል የውጭ ጉዳይና…

ቻይና በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በዲጂታላይዜሽን እና ዘመናዊ አሰራሮች ላይ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡ የሁለቱን ሀገራት የረጅም ጊዜ የጠነከረ ግንኙነት በዘመናዊ አመራር ደረጃ ለማረጋገጥ ታሳቢ ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ…

ዳያስፖራው የኢኮኖሚ ሪፎርሙ በፈጠራቸው ዕድሎች እንዲጠቀም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የኢኮኖሚ ሪፎርሙ በፈጠራቸው አዳዲስ ዕድሎች ራሱንና የትውልድ ሀገሩን እንዲጠቀም የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ ማሞ ምህረቱ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተዘጋጀና ምሁራን፣…

አቶ አደም ፋራህ ከቻይናው ኮሙኒስት ፓርቲ ተወካይ እና ከሀገሪቱ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ከቻይናው ኮሙኒስት ፓርቲ ተወካይ እና ከሀገሪቱ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር ዉ ያንና ልዑካን ቡድናቸው ጋር…

የኢትዮ ቴሌኮም ፕሮጀክቶች ባሕርዳርን ለኢንቨስትመንት ምቹ እንደሚያደርጓት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በባሕር ዳር ከተማ እያከናወናቸው የሚገኙ ፕሮጀክቶች ከተማዋን ለኢንቨስትመንት በይበልጥ ምቹ እንደሚያደርጓት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋን ጨምሮ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሥራ…

ቅርንጫፉ ከ86 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶች ላይ ቁጥጥር በማድረግ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ፍቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ደቡብ ምሥራቅ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ከ86 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶች ላይ ተገቢውን ቁጥጥር በማድረግ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው ጥቅም ላይ እንዲውሉ ፍቃድ…

በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የደረሰውን የእሳት አደጋ መንስኤ እየመረመረ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንትና ምሽት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሸማ ተራ ነባር የገበያ ማዕከልና በአካባቢው ባጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል። የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት የአዲስ አበባ ፖሊስ ከፌዴራል ፖሊስ…

የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንቨስትመንትና ሌሎች የቢዝነስ አማራጮች ላይ እንዲሰማሩ በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዳባ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት የኢትዮጵያ የቱሪስት መስህቦችን የሚያስተዋውቅ የቱሪዝም…

የተቀናጀ የወንጀል መረጃ ማስተዳደሪያ ሥርዓት ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና ፍትሕ ሚኒስቴር የተቀናጀ የወንጀል መረጃ በዘመናዊ መልኩ በማስተዳደር የዲጂታል ሥርዓትን ማልማት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ…

ሆስፒታሉ 5 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የሕክምና ቁሳቁስ በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለኢትዮጵያ ፖሊስ ሆስፒታል 5 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የሕክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ለከፍተኛ የጽኑ ህሙማን ክፍል የሚያገለግሉ የመተንፈሻ ማሽን፣ የልብ ምት እና የተለያዩ የሰውነት…