Fana: At a Speed of Life!

ብሪክስ ኢትዮጵያ ያላትን ትብብር የምታሰፋበት ምቹ መድረክ ነው – ዘነበ ክንፉ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነቷ ከሌሎች አባል ሀገራት ጋር ጥልቅ ትብብር እንድታደርግ ትልቅ እድል እንደሚፈጥር ዘነበ ክንፉ (ፕ/ር) ገልጸዋል። በሩሲያ ሞስኮ ውስጥ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች መምህርና በሩሲያ የአፍሪካ ዳያስፖራዎች ማህበር ፕሬዚዳንት ዘነበ…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተደራሽነቱን እንዲያሰፋ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኤሌክትሪክ እንዲያገኙ ቃል በተገባላቸው ቀበሌዎች የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ እንዲተባበር ተጠየቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ…

ምርጫ ቦርድ 11 ፓርቲዎችን ለጊዜው አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጠቅላላ ጉባዔ፣ በኦዲት እና በሴት አባላት አማካኝነት ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ጋር በተያያዘ 11 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማገዱን ለኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አሳወቀ፡፡ ፓርቲዎቹም÷የኦሮሞ ነጻነት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ የግብርና ኢንሼቲቮች እየተተገበሩ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በኢሉአባቦር ዞን ሀሉ ወረዳ በኩታ ገጠም በመልማት ላይ ያሉ የሻይ ቅጠል…

የካፍ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የተካሄደው 46ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቅቋል። በጉባዔው ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴን ጨምሮ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ከአንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መካከል ያለውን ቀጣናዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ትብብር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ቤት ናት – ፊፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ አንድነት ትልቅ ሚና የተወጣችው ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ቤት ናት ሲሉ የዓለም እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ገለጹ። 46ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለብሪክስ ጉባዔ ሩሲያ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለብሪክስ ጉባዔ በሩሲያ ካዛን ተገኝተዋል፡፡ የሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ከጠቅላይ ሚኒሰትሩ ጋር ለብሪክስ ጉባዔ በሩሲያ ካዛን መገኘቱንም የጠቅላይ ሚኒስትር…

የከተማ አስተዳደሩ የሥራ ኃላፊዎች በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተውን የእሳት አደጋ ጉዳት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተው የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ያደረሰውን ጉዳት በስፍራው ተገኝተው ተመልክተዋል። የብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ…

ኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ በአዳዲስ የልማት ዘርፎች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በአዳዲስ የልማት ትብብር ዘርፎች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት አካሄዱ። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ለወጣቶች የስራ እድል በመፍጠርና የፍራፍሬ እሴት ሰንሰለትን በማስተዋወቅ ረገድ የበፊቱ ማዕቀፎች…