Fana: At a Speed of Life!

ከ 7 ሺህ በላይ ሕገ- ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ዋጋ በመጨመር እና ምርት በመደበቅ ተግባር ላይ የተገኙ ከ7 ሺህ በላይ ነጋዴዎች እርምጃ እንደተወሰደባቸው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)÷…

በሙስና መከላከል ጥረት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሃብት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በጸረ-ሙስና ትግል በተደረገ ጥረት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ሃብት ማስመለስ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ሊመዘበር የነበረው ሃብትም በመሬት፣ በጥሬ ገንዘብ፣ በቁሳቁስና…

115 ኩንታል አደንዛዥ እጽን ጨምሮ ሕገ-ወጥ ምርቶች በቃጠሎ ተወገዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 115 ኩንታል ኮኬን፣ ካናቢስ፣ ሔሮይን እና የተለያዩ አደንዛዥ እጾችን ጨምሮ ጊዜ ያለፈባቸው መድኃኒቶች፣ ለሕገ-ወጥ ተግባር ሊውሉ የነበሩ ፓስፖርቶች እና በኮንትሮባን የገቡ ምርቶች በቃጠሎ መወገዳቸው ተገለጸ፡፡ የተቃጠሉት ምርቶች ከ2011 ዓ.ም…

‘አሰልጣኟ አይደለህም፣ አናውቅህም’ ተብየ ኦሊምፒኩን እንዳልከታተል ተደርጌያለሁ – የአትሌት ጽጌ ዱጉማ አሰልጣኝ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘አሰልጣኟ አይደለህም፣ አናውቅህም’ ተብየ ኦሊምፒኩን እንዳልከታተል ተደርጌያለሁ ሲል የአትሌት ጽጌ ዱጉማ አሰልጣኝ ዓለሙ ዋቅጅራ ተናገረ፡፡ አሰልኙ የፓሪስ ኦሊምፒክ መለያ ባጅ መከልከሉን ተክትሎ በኢትይጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አመራሮች ላይ ቅሬታውን…

በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከተሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ያደረጉት ከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ…

በአፋር ክልል ሕገ-ወጥ ንግድ በፈጸሙ 748 ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ሰሞኑን በንግድ ስርዓቱ ላይ ግብይቱን ባስተጓጓሉ 748 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ አደን ሂንከብ እንደገለፁት÷ መንግስት የወሰደውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ…

ፊሊፒንስ ከአሜሪካ እና ሌሎች ምዕራባውያን አጋሮቿ ጋር የጀመረችው የጦር ልምምድ ቻይናን አስቆጣ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ፣ አውስትራሊያ፣ ካናዳ እና ፊሊፒንስ በአወዛጋቢው የደቡብ ቻይና ባህር ላይ የባህር ኃይል እና የአየር ሃይል የጦር ልምምዶችን ማድረግ መጀመራቸው ቻይናን አስቆጥቷል፡፡ ይህንንም ተከትሎ የቻይና ጦር ከፊሊፒንስ ጋር የይገባኛል ውዝግብ…

በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ33ኛው የፓሪስ ኦሊምፒክ በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ አትሌት ሐጎስ ገብረ ሕይወት፣ ቢንያም መሐሪ እና አዲሱ ይሁኔ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ የ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ማጣሪያ ውድድር 6 ሰዓት ከ10 ላይ ተካሂዷል፡፡ በዚህም አትሌት ሐጎስ በምድብ…

በአማራ ክልል ከ708 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በስንዴ ሰብል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስንዴ ሰብል ለመሸፈን ከታቀደው ውስጥ እስከ አሁን ከ708 ሺህ ሔክታር በላይ መሸፈን መቻሉን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በ2016/17 የመኸር ምርት ዘመን ከ1 ሚሊየን ሔክታር በላይ በስንዴ ሰብል በመሸፈን 43 ሚሊየን ኩንታል ምርት…