በጀርመን በወንዝ ዳርቻ የሚገኝ ሆቴል በከፊል በመደርመሱ የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን ሞስሌ ወንዝ ዳርቻ የሚገኝ አንድ ሆቴል በከፊል በመደርመሱ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ጥቂቶች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ ተመላክቷል፡፡
ስምንት ሰዎች ደግሞ መውጫ አጥተው በወደቀው የህንፃ ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ የአካባቢው ፖሊስ…