ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርን መጠን ለድርጅቶች በመቀነስ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ጉቦ ተቀብለዋል የተባሉ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ ኦዲተሮችን፣ ገንዘብ ተቀባዮች እና ቡድን መሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
ከግብር ከፋይ ድርጅቶች "ግብር…