የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ ለጎፋ ዞን ከ6 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ Tamrat Bishaw Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ኢ/ር) የተመራ ልዑክ በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ6 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረገ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…
የሀገር ውስጥ ዜና “አፋር ምድር ላይ 3.2 ሚሊዮን አመት እድሜ ያስቆጠረችው “ሉሲ” ከተገኘች ዘንድሮ 50 ዓመት ሞላት፡፡ Shambel Mihret Jul 29, 2024 0 ሉሲን በአማረኛ ድንቅነሽ ብለን እንጠራታልን፡፡ አፋሮች ደግሞ በቋንቋቸው‹‹ሄሎመሊ›› ይሏታል፡፡ ትርጉሙም ወደር የለሽ ቆንጆ ማለት ነው፡፡ ዛሬ የሉሲ ቅሪተ አካል የተገኘበትን 50ኛ ዓመት አስመልክቶ በተዘጋጀው መርሀ ግብር ላይ ተገኝተናል፡፡ ሉሲ ለሀገራችን ቅርስና ቱሪዝም ማሳያ ሀብት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና ደራሽ ውኃ የሟቾች ቁጥር 11 ደረሰ Mikias Ayele Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ እና ደራሽ ውኃ የሟቾች ቁጥር 11 መድረሱን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በወንሾ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቁጥር ዘጠኝ መድረሱን እና ሥድስት ሰዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ከክረምቱ ጋር በተያያዘ ለአደጋ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መንግሥት አሳሰበ ዮሐንስ ደርበው Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክረምቱ ጋር በተያያዘ ለመሬት መንሸራተት፣ ውኃ ሙላት እና መሰል አደጋዎች ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢፌዴሪ መንግሥት አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እስከ አሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና ‹‹የሉሲ(ድንቅነሽ) ግኝት የሳይንሱን ማኅበረሰብ ብሎም መላውን አለም ስለምድራችን እና ስላሳለፈችው የሕይወት መልክ ለማወቅ ያስቻለ መሥራች ሁነት ነበር። ግኝቱ… ዮሐንስ ደርበው Jul 29, 2024 0
ቢዝነስ አማራ ክልል ከ41 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ ዮሐንስ ደርበው Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የበጀት ዓመት ከ41 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ክብረት ማሕሙድ አስታወቁ፡፡ ከ2015 ተመሳሳይ ወቅት አንጻርም አፈጻጸሙ ከ3 ነጥብ 18 ቢሊየን ብር በላይ እድገት ማሳየቱን ጠቅሰዋል፡፡ ዕቅዱን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አባባ ከተማ ለጎፋ ዞን ተጎጂዎች በ2ኛ ዙር ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር በጎፋ ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በ2ኛ ዙር ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የተረከቡት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የአዲስ አበባ…
የዜና ቪዲዮዎች የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሰጠው መግለጫ Amare Asrat Jul 29, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=52lE7LB27aA
ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከ7 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ Melaku Gedif Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በ2016 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 02 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሰጡት መግለጫ÷ አየር መንገዱ የዓለም አቀፍ መዳረሻውን ወደ 139 ማሳደጉን ተናግረዋል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና እስራኤል በ9 የሊባኖስ ከተሞች ላይ ከበድ ያለ ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ Mikias Ayele Jul 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ ዘጠኝ ከተሞች ላይ ከበድ ያለ ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ፡፡ እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙት ሁዎላ፣ ማርካቢ፣ አይታ አል ሻብ፣ ኪሃም፣ ሻኸን፣ ያሩን፣ ማይስ አል ጀበል፣ ኬፈርኬላ እና ቦር አል ሻማሊ በተባሉ…