ኢትዮጵያ በደምና አጥንት የፀናችና ከአባቶች የተረከብ ናት ሉዓላዊነት ሀገር ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት በደምና በአጥንት የፀናች እና ከአባቶች የተረከብ ናት ሉዓላዊነት ሀገር ናት ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ "ዛሬ…