Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአዋሬ መንደር የተገነቡ 275 ቤቶችን ለነዋሪዎቹ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዛሬ በአዋሬ መንደር የተገነቡ 275 ቤቶችን ቁልፍ ለነዋሪዎቹ አስረክበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ የአዋሬ አካባቢን ለማሻሻል ላለን ትልም…

ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡ እንደ ሀገር ያጋጠሙ የፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ስብራቶችን ለመጠገንና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ባጠረ ጊዜ ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ የከተማችንን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ ተግባሩን በብቃት በመወጣት ላይ ይገኛል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ሪፎርም እያካሄደ የከተማችንን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ ተግባሩን በትጋት እና በብቃት በመወጣት ላይ ይገኛል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዛሬው የሪፎርም…

ኢትዮ ቴሌኮም በ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ማዕከላዊ ሰሜን ሪጂን 3 ነጥብ 5ሚሊየን ብር በሚሆን ወጪ በ61 ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ 3 ሺህ 690 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።…

በለውጥ ዓመታት ከተደረጉት ሪፎርም አንዱ የተቋማት ሪፎርም ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡ እንደ ሀገር ያጋጠሙ የፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ስብራቶችን ለመጠገንና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ባጠረ ጊዜ ለማረጋገጥ…

በትራፊክ አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቡኖ በደሌ ዞን በደሌ ወረዳ በደረሰ ትራፊክ አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው አይሱዙ የጭነት ተሽከርካሪ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ በመገልበጡ የደረሰ ነው፡፡ በዚህም የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ የአደጋው መንስዔ እየተጣራ መሆኑን…

ዕዙ በተለያዩ አካባቢዎች በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ። "የምስራቁ ጮራ የኢትዮጵያ ወታደሮች ነን" በሚል መሪ ሃሳብ የምስራቅ ዕዝ 47ኛ ዓመት ምስረታ…

ተግባራዊ የተደረጉ የሪፎርም ስራዎች ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚ መገንባት ያስቻሉ ናቸው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ተግባራዊ የተደረጉ የሪፎርም ስራዎች ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚ መገንባት ያስቻሉ ናቸው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት” በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 2 የሪፎርም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡ እንደ ሀገር ያጋጠሙ የፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ስብራቶችን ለመጠገንና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ባጠረ ጊዜ ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ…

ሀገርን በትክክለኛው መንገድ ላይ ለማራመድ ውጤታማ ሪፎርሞች ያስፈልጉናል-ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን በትክክለኛው መንገድ ላይ ለማራመድ ተከታታይና ውጤታማ ሪፎርሞች ያስፈልጉናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የሪፎርም ቀንን ምክንያት በማድረግ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…