Fana: At a Speed of Life!

የጋምቤላ ክልል ለ2017 በጀት ዓመት ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለ2017 በጀት ዓመት 6 ቢሊየን 48 ሚሊዮን 494 ሺህ 966 ብር በጀት አጽድቋል፡፡ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡቦንግ ኡቶው ለምክር ቤቱ ባቀረቡት የ2017 በጀት ዝርዝርና ክፍፍል የክልሉ በጀት ዋነኛ ምንጮች…

ሀገራዊ ምክክሩ ሁሉንም አካታችና አሳታፊ ባደረገ መልኩ እንዲከናወን ጥረት እየተደረገ ነው – ፕ/ር መስፍን አርአያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል እኩል አካታችና አሳታፊ ባደረገ መልኩ እንዲከናወን ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ተናገሩ። ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት…

ኢትዮጵያ በፓሪስ ኦሊምፒክ በቦክስ ስፖርት አትሳተፍም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ በቦክስ ስፖርት እንደማትሳተፍ የኦሊምፒክ አዘጋጆች ቦክስ ዩኒት አስታወቀ፡፡ በፓሪስ ኦሊምፒክ የማጣሪያ ውድድር ላይ ያሸነፈው ናይጄሪያዊው ቦክሰኛ ኦሞሎ ዶላፓ ባጋጠመው የጉልበት ጉዳት ምክንያት ለፓሪሱ ኦሊሚፒክ…

የብሪክስ የንግድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ የንግድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት "በአዲሱ የዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ስርዓት ውስጥ የብሪክስ ሚና" በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት እያካሄደ ይገኛል።   በሩሲያ ሞስኮ እየተካሄደ በሚገኝው የንግድ ሚኒስትሮች ጉባኤ የንግድና ቀጣናዊ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተው አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ቤተሰቦችን አጽናኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በክልሉ ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ቤተሰቦች በስፍራው ተገኝተው አጽናኑ። ርዕሰ መስተዳድሩ…

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ2 ሚሊየን ዜጎች ነፃ የጤና አገልግሎት ይሰጣል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ ለሁለት ወራት በሚሰጠው የክረምት ሕክምና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ2 ሚሊየን ዜጎች ነፃ የጤና አገልግሎት እንደሚሰጥ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በበጎ ፈቃድ የሚከናወነው ሀገር አቀፍ ነፃ የክረምት የጤና ምርመራ፣ የምክርና የሕክምና…

ብልጽግና ፓርቲ የበኩር ትርክትና የአጸፋ ትርክቶችን ለማስታረቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚታዩ የበኩር ትርክትና የአጸፋ ትርክቶችን ለማስታረቅ ብልጽግና ፓርቲ በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተመላከተ፡፡   የፓርቲው ህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር…

ሆስፒታሉ ነጻ የጤና ምርመራ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለ50 ሺህ ሰዎች ነጻ የጤና ምርመራ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን መርሐ-ግብር ማስጀመሩን አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ የሚካሄደው “በጎነት ለጤናችን” በሚል መሪ ሐሳብ መሆኑንም ገልጿል፡፡…

ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግሥ በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግሥ በዓል በቁልቢ እና ሐዋሳ በተለያዩ ሐይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል፡፡ በዓሉ በየዓመቱ ሐምሌ 19 ቀን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡