ሐዋላ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸው ልማት ባለቤት የሚያደርጋቸው ነው – አቶ ማሞ ምህረቱ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው የሚልኩት ገንዘብ (ሐዋላ) በሀገራቸው ልማት በንቃት እንዲሳተፉና የልማቱ ባለቤት የሚያደርጋቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ…