Fana: At a Speed of Life!

ሐዋላ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የሀገራቸው ልማት ባለቤት የሚያደርጋቸው ነው – አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው የሚልኩት ገንዘብ (ሐዋላ) በሀገራቸው ልማት በንቃት እንዲሳተፉና የልማቱ ባለቤት የሚያደርጋቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ…

ማሰልጠኛ ተቋሙ መርከበኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባህረኞች ማሰልጠኛ ተቋም በዘርፉ ያሰለጠናቸውን መርከበኞች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ ተመራቂዎቹ ከዚህ ቀደም በጣና ሐይቅ ላይ ልምምድ አድርገው ወደ ዓለም አቀፉ የመርከብ ቢዝነስ የተቀላቀሉ እና ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በማቅናት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የቻይና ኮሙኒኬሽንና ኮንስትራክሽን ኩባንያ የኢትዮጵያን ከተሞች በማዘመን የተጫወተውን ሚና አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቻይና ኮሙኒኬሽንና ኮንስትራክሽን ኩባንያ (ሲሲሲሲ) የኢትዮጵያን ከተሞች በማዘመን የተጫወተውን ሚና አደነቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤይጂንግ ቆይታቸው ከሲሲሲሲ ጋር ከጥቂት…

ፋውንዴሽኑ የሕክምና ግብዓት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አመራሮች ከቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን መስራችና ሊቀ መንበር ቢል ጌትስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አብዱልቃድር ገልገሎ (ዶ/ር)÷የሕክምና ግብዓት አቅርቦት ሰንሰለት የመረጃ…

ዓለምን ያጨናነቀው የፕላስቲክ ተረፈ ምርት …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም የአየር ንብረት መበከል ትልቅ ፈተናዋ ስለመሆኑ በየዕለቱ በየመገናኛ ብዙሃኑ የሚደመጡ የአደጋ ዜናዎች ማሳያ ናቸው፡፡ የአየር ብክለት የሚከሰተው ጎጂ ጋዞች እና ኬሚካሎች ወደ አየር ሲለቀቁ ሲሆን፥ ለዓለም የአየር ንብረት መበከል የተለያዩ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሲካሄድ የነበረው የምክክር መድረክ ተጠናቋል። ምክክሩ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት ከነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ቀናት በሆሳዕና ከተማ ሲካሄድ የነበረ ሲሆን÷ የምክክሩ ባለድርሻ…

 ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የምስራቅ ዕዝ ሙዚዬምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሐረር ከተማ የምስራቅ ዕዝን የ47 ዓመታት ጉዞ የሚዘክረውን ሙዚዬም ጎብኝተዋል፡፡ በ1979 ዓ.ም የተቋቋመ የምስራቅ ዕዝ ሙዚዬም ለረጅም ዓመታት ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ የቆየና በዕዙ…

 ውሃና ኢነርጂ ጉዳይ ከዜጎች ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለው በመሆኑ በፋና ልዩ ሽፋን ይሰጠዋል – አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ጉዳይ ከዜጎች ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለው በመሆኑ ልዩ ሽፋን ይሰጠዋል ሲሉ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው ተናገሩ፡፡ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዜጎችን ጤና ለመጠበቅ በቁጭት ወደ ስራ መግባት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዜጎችን ጤና መጠበቅ የሁሉም ኃላፊነት ነው በሚል እልህና ቁጭት በሙሉ አቅም ወደ ስራ መግባት እንደሚያስፈልግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የመካከለኛ ዘመን የጤና…

ሠራዊቱ የተስፋፊዎችን የጦርነት ነጋሪት ጉሸማ ለመመከት የሚያስችል የተሟላ ወታደራዊ ቁመና ላይ ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊት የተስፋፊዎችን የጦርነት ነጋሪት ጉሸማ ለመመከት የሚያስችል የተሟላ ወታደራዊ ቁመና ላይ ይገኛል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በ47ኛው የምስራቅ ዕዝ ምስረታ…